ነፃ አስተያየት

Rate this item
(1 Vote)
 ግብፆች ስለ ታላቁ የህዳሴ ግድብ ባሰቡና በተናገሩ ቁጥር የሚገልጹት “ግብፅ በአረብ አብዮት እየተናጠች ባለችበት ጊዜ ውስጥ ባይሆን ኖሮ ኢትዮጵያ የታላቁ የህዳሴ ግድብን ሳታስፈቅደን አትጀምርም ነበር” እያሉ ነው። ይህን የሚሉት ኢትዮጵያ ቱኒዝያ ላይ የዐረብ አብዮት እንዲቀጣጠል እንዳላደረገች ሁሉ ግብፅም እንዲገባ እንዳላደረገችው…
Rate this item
(2 votes)
• የተሳኩና ያልተሳኩ ምኞቶች፣ የከሸፉና ያልከሸፉ አደጋዎች! ለአገር ሰላም፣ ለዜጎች ሕይወትና ለብልፅግና የተወጠኑ እቅዶቻችንና መልካም ምኞቶቻችን፣ ምን ያህል ተሳክተዋል?በአንድ በኩል፣ የሕዳሴ ግድብ አስደሳች የስኬት ጉዞ አለልን። በሌላ በኩል ደግሞ የዋጋ ንረትና የኑሮ ውድነት ከባድ ሸክም አለብን።ለአምስት ዓመታት እየተባባሰ የነበረው የአገራችን…
Rate this item
(0 votes)
ከምርጫው ምን አተረፍን ?ከምርጫው ያተረፍነው ነገር ቢኖር የነበረው አገዛዝ የስልጣን ዘመኑ አልቆ ስለነበር "ያልተመረጠ መንግስት ነው እያስተዳደረ ያለው" የሚሉ አስተያየቶችን ያስቀረ መሆኑ ነው፡፡ ሃገር ቢያንስ በህጋዊ አካል እየተመራች ነው፡፡ በዚህም ሲናፈስ የቆየውን ብዥታ አስቀርቷል፡፡ ሌላው በርካታ ተወዳዳሪ የነበርን ፓርቲዎች በምርጫው…
Rate this item
(2 votes)
በቂ የዲፕሎማሲ ሥራ ተሰርቷል ተብሎ አይታመንም መንግስት ከጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ለ8 ወራት የዘለቀ የህግ ማስከበር ዘመቻ በትግራይ ክልል ሲያካሂድ ቆይቶ የተናጥል የተኩስ አቁም አዋጅ በማወጅ የመከላከያ ሰራዊቱን ከክልሉማስውጣቱ ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጂ በህወኃት በኩል የተኩስ አቁሙ ውሳኔ ተቀባይነት…
Rate this item
(1 Vote)
የታላቁ የህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር ከተጀመረ አንስቶ ግብጽና ሱዳን ለድርድሩ የሚመጡት ለይስሙላ እንደሆነ በተደጋጋሚ አረጋግጠዋል፡፡ አንድ ሰሞን ግብጽ “የእናቴ ቀሚስ ጠለፈኝ” ብላ ከድርድሩ ስትወጣ፣ ኢትዮጵያ ከሱዳን ጋር ሆና እስኪመቻት ትጠብቃለች፡፡ ሱዳን በተራዋ “ብርድ ብርድ አለኝ” ብላ ስትተኛ፣ ኢትዮጵያ ከግብጽ ጋር…
Rate this item
(1 Vote)
 ትግራይ የአሸባሪዎች መናኸርያ እንዳትሆን የሰጉ አሉ መንግስት በገዛ ፈቃዱ ትግራይንና መቀሌን ለቆ መውጣቱን ካረጋገጠ በኋላ ራሱን “የትግራይ መከላከያ ሃይሎች” ብሎ የሚጠራው ቡድን፤ መቀሌን ጨምሮ የተለያዩ የትግራይ አካባቢዎችን በሃይል መቆጣጠሩን አስታውቋል፡፡በጦርነቱ በአሰቃቂ ሁኔታ ሞተዋል ተብለው የነበሩት የቀድሞ የህውሐት ሊቀ መንበርና የትግራይ…