ነፃ አስተያየት
ግብፆች ስለ ታላቁ የህዳሴ ግድብ ባሰቡና በተናገሩ ቁጥር የሚገልጹት “ግብፅ በአረብ አብዮት እየተናጠች ባለችበት ጊዜ ውስጥ ባይሆን ኖሮ ኢትዮጵያ የታላቁ የህዳሴ ግድብን ሳታስፈቅደን አትጀምርም ነበር” እያሉ ነው። ይህን የሚሉት ኢትዮጵያ ቱኒዝያ ላይ የዐረብ አብዮት እንዲቀጣጠል እንዳላደረገች ሁሉ ግብፅም እንዲገባ እንዳላደረገችው…
Read 3201 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• የተሳኩና ያልተሳኩ ምኞቶች፣ የከሸፉና ያልከሸፉ አደጋዎች! ለአገር ሰላም፣ ለዜጎች ሕይወትና ለብልፅግና የተወጠኑ እቅዶቻችንና መልካም ምኞቶቻችን፣ ምን ያህል ተሳክተዋል?በአንድ በኩል፣ የሕዳሴ ግድብ አስደሳች የስኬት ጉዞ አለልን። በሌላ በኩል ደግሞ የዋጋ ንረትና የኑሮ ውድነት ከባድ ሸክም አለብን።ለአምስት ዓመታት እየተባባሰ የነበረው የአገራችን…
Read 12950 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከምርጫው ምን አተረፍን ?ከምርጫው ያተረፍነው ነገር ቢኖር የነበረው አገዛዝ የስልጣን ዘመኑ አልቆ ስለነበር "ያልተመረጠ መንግስት ነው እያስተዳደረ ያለው" የሚሉ አስተያየቶችን ያስቀረ መሆኑ ነው፡፡ ሃገር ቢያንስ በህጋዊ አካል እየተመራች ነው፡፡ በዚህም ሲናፈስ የቆየውን ብዥታ አስቀርቷል፡፡ ሌላው በርካታ ተወዳዳሪ የነበርን ፓርቲዎች በምርጫው…
Read 1447 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በቂ የዲፕሎማሲ ሥራ ተሰርቷል ተብሎ አይታመንም መንግስት ከጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ለ8 ወራት የዘለቀ የህግ ማስከበር ዘመቻ በትግራይ ክልል ሲያካሂድ ቆይቶ የተናጥል የተኩስ አቁም አዋጅ በማወጅ የመከላከያ ሰራዊቱን ከክልሉማስውጣቱ ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጂ በህወኃት በኩል የተኩስ አቁሙ ውሳኔ ተቀባይነት…
Read 3740 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የታላቁ የህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር ከተጀመረ አንስቶ ግብጽና ሱዳን ለድርድሩ የሚመጡት ለይስሙላ እንደሆነ በተደጋጋሚ አረጋግጠዋል፡፡ አንድ ሰሞን ግብጽ “የእናቴ ቀሚስ ጠለፈኝ” ብላ ከድርድሩ ስትወጣ፣ ኢትዮጵያ ከሱዳን ጋር ሆና እስኪመቻት ትጠብቃለች፡፡ ሱዳን በተራዋ “ብርድ ብርድ አለኝ” ብላ ስትተኛ፣ ኢትዮጵያ ከግብጽ ጋር…
Read 6561 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ትግራይ የአሸባሪዎች መናኸርያ እንዳትሆን የሰጉ አሉ መንግስት በገዛ ፈቃዱ ትግራይንና መቀሌን ለቆ መውጣቱን ካረጋገጠ በኋላ ራሱን “የትግራይ መከላከያ ሃይሎች” ብሎ የሚጠራው ቡድን፤ መቀሌን ጨምሮ የተለያዩ የትግራይ አካባቢዎችን በሃይል መቆጣጠሩን አስታውቋል፡፡በጦርነቱ በአሰቃቂ ሁኔታ ሞተዋል ተብለው የነበሩት የቀድሞ የህውሐት ሊቀ መንበርና የትግራይ…
Read 3012 times
Published in
ነፃ አስተያየት