ነፃ አስተያየት
ምክንያቱና ሰበቡ ምንድነው? በእንግሊዝ ፓርላማ ከ99% በላይ መቀመጫ በመያዝ የሚታወቁ አራቱ አውራ ፓርቲዎች፤ ለወትሮው በአይነ ቁራኛ የሚተያዩ ብርቱ ተፎካካሪዎች ናቸው፡፡ በትናንቱ ምርጫ ግን እርስ በርስ አልተፎካከሩም፡፡ ያለወትሯቸው ለአንድ ዓላማ በጋራ ለሁለት ወራት ቀስቅሰዋል፣ “እንግሊዝ ከአውሮፓ ህብረት አባልነት መፈናቀል የለባትም” በማለት፡፡…
Read 1569 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• በዓለም አቀፍ ህግ የአሰብ ወደብን ማስመለስ እንችላለን…• ኢህአዴግ ህገ መንግስቱን እየሸረሸረ ነው• የኢሳያስ መንግስት መወገድ አለበትመንግስት ሰሞኑን በኤርትራ ላይ ተመጣጣኝ እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል፡፡ አሁንም እንደ ቀድሞው ጭልጥ ወዳለ ጦርነት የምንገባ ይመስልዎታል? ለመሆኑ የሁለቱ አገራት የድንበር ግጭት እንዴት ነው ዘላቂ…
Read 21319 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በአቶ ሐይሉ ገ/ሕይወትና በሼል ኢትዮጵያ ወይም ኦይል ሊቢያ መካከል ስለነበረው ሁኔታ አቶ አብዱልመሊክ ሁሴን በተባሉ ሰው ወይም ስም የተፃፈውን አቤቱታ ተመልክተነዋል፡፡ የአቶ አብዱልመሊክ ሁሴን አቤቱታ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ “በግልፅ ደብዳቤ” የተፃፈ ሲሆን ዋናው ዓላማው አቶ ሐይሉ ገ/ሕይወት በሼል ኢትዮጵያ ወይም ኦይል…
Read 2173 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• በጥቅምት ወር፣ በአንድ ቀን 175 ሺ ቲኬት ተሽጧል።• ትያትሩ የሚከፈተው፣ በመጪው ሐምሌ ወር ነው።• በተነባቢነት ‘ሪከርድ’ የሰበረ መፅሃፍ! በፊልምም እንዲሁ። “ሃሪ ፖተር...” በሚል ርዕስ ለንባብ የበቃው የመጀመሪያው መፅሃፍ፣ ሃያኛ ዓመቱን ሊደፍን ተቃርቧል። ያኔ፣ ደራሲዋ ጄኬ ሮውሊን፣ አሳታሚ ለማግኘት ለወራት…
Read 2707 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ልብ አንጠልጣይ ታሪክንና ትልልቅ ሃሳቦችን ያስታረቀች ደራሲ• ለዘመናችን ቀውሶች ሁነኛ መፍትሔዎችን አቅርባለች“እስቲ በአንድ ሺ ኮፒ አትመን እንሞክረው” ተብሎ የተጀመረው የሃሪ ፖተር ታሪክ፣ በህትመትና በሽያጭ ብዛት... አቻ ያልተገኘለት ዝነኛ ታሪክ ሆኗል፡፡ ግማሽ ቢሊዮን ኮፒ ሊደርስ ምን ቀረው! “ለማንኛውም፣ የቀን ስራ…
Read 5494 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ትቸው ረስቸው ሆኜ እንደነገሬ፤በምን አስታውስኩት ይህን ጉዳይ ዛሬ?“መድረክ ንጉሳዊ ነው እንዴ?” በሚል ግርማ ሰይፉ አንድ የኔንም ስም የሚጠቅስ ጽሁፍ አቅርቧል። አቶ አሰፋ ጫቦ በቅርቡ ባሳተመው መፅሀፍ ውስጥ የሸዋ ንግስና ከተመለሰ የእኛም መመለስ አለበት የሚል ስላቅ አቅርቦ ነበር፡፡ ፕሮፌሰር በየነም ቤተሰቦቻቸው…
Read 3026 times
Published in
ነፃ አስተያየት