ነፃ አስተያየት
ከተመሠረተ 10 አመት ሊሞላው ጥቂት የቀረው የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ፤ ባለፈው ቅዳሜ፣ሐምሌ 8 ባደረገው ጠቅላላ ጉባኤው፣ በተቃዋሚ የፖለቲካ አመራርነት እምብዛም ስማቸው የማይታወቀው የህክምና ስፔሻሊስቱን ዶ/ር ሚሊዮን ቱማቶን በሊቀመንበርነት መርጧል፡፡ ሆኖም ግን ዶ/ር ሚሊዮን የመድረክ አንዱ አባል የሆነው የሲዳማ አንድነት…
Read 1487 times
Published in
ነፃ አስተያየት
1. የዞረበት ዘመን...• ተመራቂ ወጣቶች ሲበራከቱ፣ መፍራትና መጨነቅ ሳይሆን፣ ‘ብሩህ ዘመን እየመጣ ነው’ የሚል ስሜትሊፈጠርብን ይገባ ነበር። ግን፣ በዓመት ለ1 ሚሊዮን ወጣቶች፣ በየት በኩል ተጨማሪ የስራ እድል ይከፈት ይሆን?2. የዞረበት አገር...• ለተመራቂ ወጣቶች ብዙ ሺ የስራ እድል የሚፈጥሩ፣በዚህም ከአደጋ የሚያድኑን…
Read 3774 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ህውሓት በህገ መንግሥቱ አርቃቂ ኮሚሽን ተወካይ አልነበረውም”የመካከለኛው ኢትዮጵያ ታሪክ በየክፍለ ዘመኑ ምን ይመስላል? የአዲስ አበባ የባለቤትነት ጥያቄ ከየት መጣ?ህገ መንግስቱ ላይ የልዩ ጥቅም ጉዳይ እንዴት ተካተተ?በሚሉና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ፤ የታሪክ ምሁሩንና ፖለቲከኛውን ዶ/ር ነጋሶጊዳዳን እንደሚከተለው…
Read 7477 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የቤተሰብ ምጣኔ ወይንም እቅድ ማለት ትርጉሙ አንድ ቤተሰብ የሚፈልጉትን ያህል ልጅ በሚፈልጉበት ጊዜ መውለድ እንዲችል የሚያግዝ የህክምና አገልግሎት ማለት ነው። ይህን የተናገሩት ዶ/ር ደመቀ ደሰታ በአይፓስ ኢትዮጵያ የፕሮግራም ማናጀር ናቸው። ባልና ሚስት የተለያዩ እቅዳቸውን እስኪያከናውኑ ድረስ መውለድ ካልፈለጉ የሚቆዩበት ወይንም…
Read 4076 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“የልዩ ጥቅም አዋጅ በእውነት ጥያቄውን ይመልሳል?”በአዲስ አበባ ላይ የኦሮሚያ ልዩ ጥቅምን የሚደነግገው ረቂቅ አዋጅ በሚኒስትሮች ም/ቤት ከጸደቀ በኋላ ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤትመቅረቡ ተነግሯል፡፡ በረቂቅ አዋጁ ላይ ዜጎች እንደሚወያዩበትም ተገልጧል፡፡ ለመሆኑ ረቂቅ አዋጁ በአዲስ አበባና በኦሮሚያ ግንኙነት ላይምን አንደምታ አለው? ከህገ መንግስቱ…
Read 12011 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“መንግስት፤ አዳዲስ መጫወቻ እንደሚያምረው ሕጻን አዲስ ተ ሽከርካሪ በተመረተቁጥር ለመግዛት ከቋመጡ፤ በየዓመቱ መጀመርያ ላይ አዳዲስ ሞባይል፣ ኮምፒዩተርናየቢሮ ቁሳቁስ ከሚያግበሰብሱ እንዲሁም አዲስ ሕንጻ ባለቀ ቁጥር ለመከራየትዜጎች በሃገራቸው ላይ ሰርቶ የመኖር መብታቸው ሕገ መንግስታዊ ጥበቃ የሚደረግለት ለይስሙላ አይደለም፡፡ መሰረታዊ ግቡ የመንግስት ድጎማን…
Read 3284 times
Published in
ነፃ አስተያየት