ነፃ አስተያየት
(ክፍል ፩)ነፍሰጡር በወለደች ጊዜ የፈሰሰ ደሟን እንድትተካ፣ በምጥ የደከመ አኳሏ እንዲያገግም፣ በእርግዝና የዛሉ ጡንቻዎቿ እንዲጠገኑና ለህፃን የሚሆን ወተት ጡቶቿ ያመነጩ ዘንድ ዘመድ አዝማድ በተቻለው መጠን ልዩ ልዩ ምግብ ያቀርባል። እርሷም ምግቡ እየጠገናት፣ የልጇ ሳቅ ቁስሏን እያስረሳት በወራት ውስጥ ወደ ቀደመ…
Read 12654 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ፖለቲከኞች ደግሞ፣ ትሪሊዮን ዶላሩን “ብትን ብትን!” በሮኬት ፍጥነት - ቢሊዮን ዶላሮችን በክምር በክምር። የአለማችን አዲሱ ቁጥር 1 ቱጃር።ኢሎን ሞስክ ሃብት - በቢሊዮን ዶላር።Mar 2017 $ 14Oct 2017 $ 21Mar 2018 $ 20Oct 2018 $ 20Mar 2019 $ 22Oct 2019 $…
Read 3257 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሻለቃ ታመነ አባተ ይባላሉ፡፡ የቀድሞ ሠራዊት አባል ናቸው፡፡ ከ2 ዓመት በፊት የቀድሞ የኢትዮጵያ ሠራዊት የድጋፍ እና የልማት ማህበርን ከመሰረቱና ካቋቋሙ የሰራዊቱ አባላት አንዱ ሲሆኑ በአሁኑ ወቅትም ማህበሩን በስራ አስኪያጅነት እየመሩ ይገኛሉ፡፡ እኚሁ የቀድሞ መኮንን በሶማሊያ ወረራ ጊዜ በተለያዩ አውደ ውጊያዎች…
Read 13074 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ዓለም ካየቻቸው ዘግናኝ ጭፍጨፋዎችና ግድያዎች መካከል አንድም ከታሪክ አንብበን አንድም በግላጭ አይተን የሰው ልጅ እንዴት በዓይን እርግብግቢት ፍጥነት ወደ አውሬነት ሊቀየር እንደሚችል ምስክር ለመሆን ችለናል፡፡ የሰማናቸው የግፍ ታሪኮች በጥፍር የሚያስቆሙ፣ ያየናቸውም ሰቆቃዎች የደም ዝውውርን ቀጥ የሚያደርጉ ናቸው፡፡ ስለቀሪው ዓለም ግፍ…
Read 2208 times
Published in
ነፃ አስተያየት
(የመግደል-- የማፈራረስ-- የማውደም-- ልኩ ምን ይሆን??) የግፍ ጩኸትና ሰቆቃ - ሲቃና ጩኸቱ ከምድሪቱ ሽቅብ፣ ከሰማያት ሰማይ ወጥቶ ይሰማል፡፡ በከንቱ የፈሰሰው የ’አቤል” ደምም እኛም ዘንድ ይጮሃል፡፡ ከአምላክም ደጃፍ ይፈሳል...ይሄ ከሲኦል ቅጥር ፈልሶ የመጣ ርኩሰት.... እኩይ የሰይጣን ቡድን .... ወያኔ ይሉት አረመኔ…
Read 11158 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በትግራይ “እንገንጠል” የሚያስብል የተለየ በደል አልተፈፀመም የቀድሞው ፖለቲከኛና አንጋፋው ምሁር ፕ/ር አድማሱ ገበየሁ፣ “የኢትዮጵያ ፖለቲካ ከየት ወዴት?” በሚል ርዕስ ከንጉሣዊው ስርዓት ማብቂያ ጀምሮ እስካሁኑ ዘመን ድረስ a የፖለቲካ አባጣ ጎርባጣ የፈተሹበትና በቀጣይ ምን አይነት መንገድ ብንከተል ይበጃል ለሚለው አቅጣጫዎችን ያመላከቱበት…
Read 1519 times
Published in
ነፃ አስተያየት