ነፃ አስተያየት

Rate this item
(0 votes)
 “በኢትዮጵያ በሚገኙ የተለያዩ የፖለቲካና የሃሳብ መሪዎች እንዲሁም የህብረተሰብ ክፍሎች መካከል፣ እጅግ መሰረታዊ በሆኑ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የሃሳብ ልዩነትና አለመግባባት እየታየ በመሆኑ፣ ይህን ልዩነትና አለመግባባት ለመፍታት ሰፋፊ ሀገራዊ የህዝብ ምክክሮችን አካታች በሆነ መንገድ በማካሄድ ሀገራዊ መግባባት መፍጠር አስፈላጊ በመሆኑ”(የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር…
Rate this item
(2 votes)
• የዩክሬን ፍርስራሽና ራሺያ የገባችበት ማጥ! ለነሱ መከራ ነው፡፡ ለሌሎች መማሪያ። • ለአመታት የማይድን ጥፋት፣ በቀላሉ የማይሽር በሽታ ነው - የጦርነቱ ትርፍ። • አንዱ ጥፋተኛ ሌላው ተጎጂ ቢሆኑም፣ ሁለቱም ከሳሪ ናቸው - መጠኑ ቢለያይም። ዩክሬን፣ ከእለት እለት ስትፈርስ እያየን ነው።…
Rate this item
(0 votes)
በቅርቡ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤያቸውን ካካሄዱ ፓርቲዎች መካከል አንዱ ነው - ነፃነትና እኩልነት ፓርቲ፡፡ ፓርቲው በተመሰረተ በአጭር ጊዜ ውስጥ በመላ ሃገሪቱ በሚገኙ በመቶዎች በሚቆጠሩ የምርጫ ክልሎች እጩዎችን በማቅረብ፣ በ6ኛው አገራዊ ምርጫ ከፍተኛ ተፎካካሪ ከነበሩት ሃገር አቀፍ ፓርቲዎች ተጠቃሽ ነው።በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት…
Rate this item
(0 votes)
ሁሉም ነገር፣ እዚያው በዚያው፣ ከቅርባችን ቢሆንልን! “ቅርበት”፣ የሁልጊዜ ምኞታችን ነው - ያንተም፣ የሷም። “ቅርብ ነው?” ትላለች በተስፋ። “ይርቃል እንዴ?” ይላል - እየሰጋ።ሁሉም ነገር፣ ወዲያው ወዲያው በፍጥነት ቢሟላልንስ! ይሄም፣ በሁሉም ቦታ የምንፈልገው ምኞታችን ነው። “ዛሬ ይከፈታል? ቶሎ ይበስላል? አሁን ይቀርባል?” እንላለን…
Rate this item
(0 votes)
• አገራዊ ምክክሩ ከሁሉም አቅጣጫ ፍኖተ ካርታ ሊኖረው ይገባል • የምክክር ሂደቱ ላይ የሁሉም መተማመንና ቅቡልነት ያስፈልጋል • የተቋቋመው የምክክር ኮሚሽን ፈፅሞ ገለልተኛ አይደለም ከጸጥታ ጉዳይ ጋር በተያያዘ ጠቅላላ ጉባኤውን ለማካሄድ ፈጽሞ እንደማይችል ሲገልጽ የቆየው ኦፌኮ፤በመጨረሻ ተሳክቶለት ባለፈው መጋቢት 17…
Rate this item
(0 votes)
 *የዜግነት መብት ቅድሚያ ሲሰጠው ኢትዮጵያዊ ማንነትም ይጎለብታል *ኢትዮጵያዊነትንና የብሔር ማንነትን ማስታረቅ ያስፈልጋል ቀድሞ በእነ ጄነራል ጃጋማ ኬሎና ደጃዝማች ዘውዴ ገ/ስላሴ ሃሳብ ተጠንስሶ ብዙም ያልተራመደው፣ ኋላም የዛሬ 10 ዓመት ነዋሪነታቸውን አሜሪካ ባደረጉ ኢትዮጵያውያን በድጋሚ የተቋቋመው "ኢትዮጵያዊነት የዜጎች መብት ማስከበሪያ ድርጅት (ኢትዮጵያዊነት)"፤…