Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ነፃ አስተያየት

Rate this item
(1 Vote)
አብዛኛው ኢትዮጵያዊ በኑሮና በመንፈስ ድህነት ውስጥ ተዘፍቆ የስቃይ ህይወትን የሚገፋ መሆኑ ይዘገንናል፡፡ ነገር ግን፤ የአገሪቱችግር ከዚህም ይከፋል፡፡ በቁጭትተንገብግቦ ህይወትን ለመቀየር ከመጣጣር ይልቅ፤ የኑሮ ችጋሩንና የመንፈስ ጉስቁልናውን እንደ ..ኖርማል.. ተቀብሎ መደንዘዝ... ከሁሉም የባሰ የጨለማ ህይወት ነው ማለት ይቻላል፡፡ በየአመቱ 200ሺ ገደማ…
Saturday, 02 July 2011 13:16

1የቤተክህነትና የገዳሙ ውዝግብ

Written by
Rate this item
(0 votes)
የዛሬ አርባ ዓመት የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ የልጅ ልጅ ልዕልት ሂሩት ደስታ ለቅዱስ ላሊበላ ደብር ሰበካ ጉባኤ ጽ/ቤት አስተዳዳሪዎች የሚያስደስት መልዕክት ያዘለ ደብዳቤ ላኩ፡፡ደብዳቤው ልዕልቷ በደብሩ አውደምህረት ሥር ባሉት ቤተ አማኑኤል እና መድሐኒያለም ቤተKRStEÃN መካከል በ1956 ዓ.ም ያሠሩትን ..ሰባት ወይራ ሆቴል.. ላሊበላ…
Rate this item
(1 Vote)
ሃይማኖት (እምነት) በክርክር አይሆንም ለአንተ ስል ሰዎች በረሃብ ሲያልቁ አፋቸውን በአንተ እንዳያላቅቁ፤ ፍትሕ በምድር ሲጠፋ ብስጭታቸው እንዳይከፋ እምነታቸው እንዳይላላ ነፍሳቸው አንተን እንዳትጠላ፣ ..እግዚአብሔር የለም እንዴ?.. ሲሉ፣ ..አዎ የለም.. የምለው ስለ አንተ ብዬ ነው፡፡
Saturday, 18 June 2011 12:51

ነዋሪዎች በዋጋ መናር ተማርረዋል

Written by
Rate this item
(1 Vote)
በግል ድርጅት ውስጥ በማሽኒስትነት ትሰራ እንደነበርና ድርጅቱ ምርት ቀንሷል በሚል 20 ሠራተኞች ሲያባርር አብራ እንደተባረረች የተናገረችው ወ/ት ሀና ይልማ፤ የእህልና ሸቀጣሸቀጥ ዋጋ በመናሩ ኑሮው አልተቻለም ትላለች፡፡