ነፃ አስተያየት

Rate this item
(2 votes)
“ፓርቲ በፍፁም ሊሳሳት አይችልም፤ እኔና አንተ እንጂ!”አርተር ኮስትለርክፍል ሶስትውድ አንባቢያን ባለፉት ሁለት ሳምንታት መጣጥፌ እየተማማርና እየተዝናናን ዛሬ ላይ ደረስን፡፡ ለዛሬ እስኪ ይሄን ጀባ ልበላችሁ፡፡ መልካም ንባብ፡፡ እናላችሁ በዚሁ የመረጃ ማሰባሰብ ወቅት ታዲያ በየመንደሩ መዞርና ሱፐርቫይዝ ማድረግ ግድ ነውና ከባልደረባዬ ጋር…
Rate this item
(3 votes)
በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የህዝብ ተሳትፎ እና አደረጃጀት ሚኒስትር ዴኤታ እና የኢህአዴግ ምክር ቤት ጽ/ቤት የህዝብና ውጭ ግንኙነት ዘርፍ ሃላፊ አቶ ደስታ ተስፋው፤ 23ኛው የግንቦት 20 በዓልን ጨምሮ በወቅታዊ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አበባየሁ ገበያው ለቀረበላቸው ጥያቄዎች ምላሽ…
Rate this item
(6 votes)
በመቀሌና በባህርዳር ከተሞች ውስጥ ለሰማዕታት መታሰቢያ ተብለው ከቆሙት ሀውልቶች ስር ያሉትን ሙዚየሞች መጐብኘት የቻለ ሰው፣ የህወሓትም ሆነ የብአዴን (ኢህዴን) ታጋዮች፣ ገና በለጋ የወጣትነት እድሜያቸው ነፍጥ አንስተው፣ ፋኖ ተሰማራን እየዘመሩ፣ ለትጥቅ ትግል በረሀ እንዲወርዱ የተገደዱት፣ በወቅቱ በሀገሪቱ ውስጥ ተንሰራፍቶ በነበረው የዜጐች…
Rate this item
(3 votes)
የዛሬ 78 ዓመት እንደተገነባ የሚነገርለት ኢትዮጵያ ሆቴል ጐን የሚገኘው “በጐ አድራጐት” ህንፃ እንዳይፈርስ፣ ከቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን ድጋፍ እንዳገኘ ተገለፀ፡፡ ኢትዮጵያ ሆቴል ለግል ባለሀብት መሸጡን ተከትሎ ባለሃብቱ ሊገነቡት ላሰቡት ባለ 63 ፎቅ ሆቴል ቦታው ለማስፋፊያነት በማስፈለጉ ህንፃው ሊፈርስ እንደነበር የ“ሺ…
Rate this item
(10 votes)
እናስተውል! ስልጡን ጎዳና ከያዘች የሚያስቆመን አይኖርም፤ ከተናጋችም መመለሻ የለንምመንግስት፣ በዩኒቨርስቲዎች ስለተከሰተው ተቃውሞ ትንፍሽ ሳይል መሰንበቱ ያሳስባልተቃውሞውና ረብሻው የብሄር ብሄረሰብ ቅኝት መያዙም፣ የዘመናችንን አደጋ ያመለክታልበአንድ ቀን ከ10 በላይ ሰዎች መሞታቸው 9 ጋዜጠኞችና ፀሐፊዎች መታሰራቸው ያሸብራልከቅርብ ጊዜ ወዲህ የተከሰቱ ጎላ ጎላ ያሉ…
Rate this item
(2 votes)
ለኢህአዴግ ከዚህ በላይ እንዴት እናጨብጭብለት?ኢትዮጵያውያን “የፈሲታ ተቆጢታ” እያልን እንደምንተርተው፣ ኢህአዴግም ሆነ መንግስት ይህን ሁሉ አድርገንለትም ለምን አላሞገሳችሁኝም፣ ለምንስ አላጨበጨባችሁልኝም? ብሎ ጭራሹኑ እኛው ላይ ቢያፈጥና ቢወቅሰንም፣ እኛ ግን የቻልነው ብዙ ነውበአይሁዳውያን ቅዱስ ሚሽናህ ውስጥ “በራስህ አስተያየት ጠቢብ አትሁን” የሚል ድንቅ ምክር…