ነፃ አስተያየት

Rate this item
(0 votes)
ሰዎች ተነጋግረው ሲግባቡና ሲስማሙ ካየ ደሙ ይፈላል። ሰዎች፣ በዘርና በሃይማኖት፣ በፆታና በኑሮ ደረጃ ተቧድነው እንዲነታረኩና እንዲወነጃጀሉ ይፈልጋል።• የሚተጋገዙና የሚገበያዩ ሰዎችን ካየ ዐይኑ ይቀላል። ሁሉም እየሟገቱ ለንጥቂያ ሲሻሙ ለማየት ይናፍቃል። ንፁሕ መስተዋት ካልተሰበረ ፋብሪካም ካልተቃጠለ ይከፋዋል።• ተከባብረውና ቀና ብለው የሚራመዱ ሰዎችን…
Rate this item
(2 votes)
እነሆ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ከሰባቱ አጽዋማት አንዱ የሆነውን ታላቁን የዐቢይ ጾም (አርባ ጾም፣ ሁዳዴ ጾም- በልማድ) በታላቅ ጽሞና እና አርምሞ፣ ጸሎት እና ስግደት አጠናቀው ትንሣኤውን ሊያከብሩ ከደጅአፍ ደርሰዋል፤ ከዋዜማው- ከቀዳም ሥዑር። ዛሬ የዐቢይ ጾም የመጨረሻው ቅዳሜ ቀዳም ሥዑር ነው።…
Rate this item
(0 votes)
 በጎ በጎውን ያሰማን ብለን በቀኝ ጎናችን ብንነሳ፣ የግል ሕይወታችን ብቻ ሳይሆን የአገራችን ጦርነቶችን፣ የዓለም ችግሮችም ጭምር የሚጠፉ ቢሆን እንዴት መልካም ነበር። ምን ዋጋ አለው? አይሆንም። ባይሆንም ግን… ነገሮችን በበጎ ለማየት ልባችን ከፈቀደ፣ ብዙ በጎ ነገር ማየት እንችላለን። አዎ በጎ ያልሆኑ…
Rate this item
(4 votes)
በብር ሕትመት ሳቢያ የዋጋ ንረት ከዓመት ዓመት ይጫወትብናል። ሌላ ጊዜ ደግሞ የመንግሥት የውጭ ዕዳ በአገሪቱ ጫንቃ ላይ ይከመርባታል።ሁለቱም ምክንያት አላቸው። በእርግማን የሚመጡ አይደሉም።ጦርነቶች ወይም የመንግሥት ፕሮጀክቶች የበረከቱ ጊዜ፣ ልጓም የበጠሰ የውጭ ዕዳ ሲጋልብ ይመጣል፡፡ መረን የለቀቀ የብር ሕትመት ይፈጠራል።“የውጭ ዕዳና…
Rate this item
(3 votes)
ትዝብት1።የ60 ቤቶች ግንባታ ለማስጀመር የመሠረት ድንጋይ እንደተጣለ በዜና ሲነገር ሰምተናል፤ አይተናል። “የአዲስ አበባ የኮንዶምኒዬም ፕሮጀክት” ነው። ትልቅ ፕሮጀክት ነው። ከ40 እስከ መቶ ቢሊዮን ብር ሊፈጅ ይችላል።ትዝብት 2።“መጋቢት 24 ቀንን በማሰብ”… በኦሮሚያ፣ በደቡብ ክልሎች፣ በአዲስ አበባ፣ እንዲሁም በአማራ ክልል አንዳንድ ከተሞች…
Saturday, 06 April 2024 20:08

አንቺ ልጅ! አንቺ አገር!

Written by
Rate this item
(3 votes)
 “ወድቆ የተገኘ ሐገር” አግኝቼ ረፋዱ ላይ አልጀምረው መሰላችሁ? ወዲያውኑ ይዞኝ ጭልጥ አላለም? ምሳ አለመብላቴን አልረሳሁትም? ይሄ ደግሞ ምን ዐይነት አጻጻፍ ነው? ጉዳዩስ ምንድነው? ያስብላል። ቢሆንም… ነገሩና አነጋገሩ እንዳልተምታታ ይገባችኋል - መጽሐፉን ካነበባችሁ ማለቴ ነው።ልብወለድ መጽሐፍ ነው።ደራሲዋ ይፍቱሥራ ምትኩ ናት።ርዕሱ ደግሞ…
Page 1 of 156