ነፃ አስተያየት
የመንግስት ቁርጠኝነት ምን ያህል ነው? ከጥቂት ወራት በፊት በሀገራችን ዋነኛ የመነጋገሪያ ርዕስ በመሆን የፖለቲካ መድረኩን የተቆጣጠረው አብይ ጉዳይ ሽብርተኝነትና የሽብርተኝነት አደጋ ነበር፡፡ በቅርቡ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ፤ የመንግስታቸውን የስድስት ወራት የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ለፓርላማው ባቀረቡበት ወቅት፣ ከምክር ቤቱ አባላት ለቀረበላቸው ጥያቄ…
Read 4143 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በባሉን ለመብረር ቀጠሮ ስለነበረን ሁላችንም መንገደኞች ከጧቱ 12 ሰዓት በፊት ጃንሜዳ ደርሰን እየተጠባበቅን ነው፡፡ ጉዞውን የሚያመቻቹ ሌሎች ሰዎችም ነበሩ፡፡ አንድ ድንኳን ለመትከልና ለመንቀል የሚያስፈልገውን የሰው ኃይልና ያለውን ጫጫታ አንባቢ ያውቀዋል፡፡ ለንጽጽር ያህል 30 ሜ ቁመትና 20 ሜ ስፋት ያለውን ባሉን…
Read 4855 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አርባ አመት አጭር ጊዜ ባይሆን፤ ስብሃት ገብረእግዚአብሄር፤ ከ”ትኩሳት” በኋላ ረዥም ልብወለድ ባይፅፍ አይገርመኝም። ተጨማሪ ድርሰት ለመፃፍ ያልፈለገው ወይም ያልቻለው፤ በትኩሳት ምክንያት ይመስለኛል። ድርሰቱን እንደአጀማመሩ ከ80 ገፆች በላይ አልዘለቀለትም። ወዳልተለመዱ የወሲብ ትእይንቶች ተንሸራተተ።(የዛሬው ፅሁፍ አንዱ ነጥብ፤ “የድርሰቱ ውጥን በጅምር ቀርቷል” የሚለውን…
Read 19824 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የስብሃት የስነምግባር ሃሳቦች፤ እንደ ኢትዮጵያ ጥንታዊ ናቸው። ስብሃት፤ በሶሻሊዝም ሃሳቦች ያምናል። ግን አብዮተኛ” አይደለም። ጀግኖችን ይወዳል። ግን ጀግንነትን የሚወልዱ ሃሳቦች የሉትም። “ባህላዊ” የስነምግባር ሃሳቦችን ይቀበላል። ግን “ነውር” ይፅፋል። ስብሃት ገብረእግዚአብሄር፤ እጅግ የሚያስቆጭ ደራሲ እንደሆነ ይሰማኛል። ያን ያህል አቅም የሌለው “ተራ…
Read 7834 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የብዙ ዜጎች ጭንቀት ግን የኑሮ ውድነት እና ስራ አጥነት ሆኗል መንግስት ላይ የሚሰነዘሩ አንዳንድ ትችቶች፤ እጅግ የመረሩ ከመሆናቸው የተነሳ ያስደነግጣሉ። ከሽብር ጥቃት በላይ የሙስና አደጋ ይብስብናል የሚል ትችትና ተቃውሞ ስትሰሙ፤ ደንገጥ ማለታችሁ አይቀርም። እንግዲህ አስቡት። የሽብር ጥቃት ለማድረስ አስበዋል ወይም…
Read 4659 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የኢትዮጵያ እስልምናዎች ጉዳይ ምክር ቤት ላይ ትችት መሠንዘር ከጀመረ ቆይቷል፡፡ በያዝነው ወር ግን ተቃውሞዎች ቀጥለው በአንዳንድ ቦታዎች ረብሻን አስነስቷል፡፡ የጉዳዮችን መንስኤ ለማወቅና አንዳንድ ነጥቦችን ለማንሳት ወደ ዝግጅት ክፍላችን የመጣውን ጋዜጠኛና ፀሐፊ አህመዲን አማልን አነጋግረናል፡፡ ጥያቄያችሁ ምንድነው? የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ም/ቤት…
Read 4901 times
Published in
ነፃ አስተያየት