ነፃ አስተያየት
ሪፖርቱ ከተቃዋሚዎች ከፍተኛ ትችት ቀርቦበታል የብሔራዊ ፕላን ኮሚሽን የኢትዮጵያን የዘላቂ ልማት ግቦችና የዲሞክራሲ ስርአት ግንባታ ስኬቶች የግምገማ ሪፖርት ለተባበሩት መንግሥታት ለማቅረብ የተዘጋጀ ሲሆን በረቂቅ ሪፖርቱ ላይ ከተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ባደረገው ውይይት ሪፖርቱ ጠንካራ ትችቶች ተሰንዝሮበታል፡፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ለአባል ሀገራቱ…
Read 2550 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከተሞች፣ የሰው ልጆችን ድንቅ ተፈጥሮ የሚመሰክሩ፣ የእውቀትና የትምህርት፣ የሥራና የብልፅግና፣ የሰላምና የስልጣኔ መነሃሪያ ቢሆኑም፤... ብዙዎቹ አንጋፋ ከተሞች፣ እንደ አጀማመራቸው አልዘለቁም። ብዙዎቹ የጥንት ከተሞች፣ ዛሬ የሉም። ፈራርሰው አፈር ሆነዋል። በአሸዋ ተቀብረዋል። ተቃጥለው አመድ ሆነዋል። ብናኝ ሆነው ተበትነዋል።ጥንታዊዎቹን እንደ ባቢሎን፣ ነነዌ፣ አሦርና…
Read 4475 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ባለፈው ረቡዕ ሚያዚያ 25 የተከበረውን የዓለም የፕሬስ ቀን ምክንያት በማድረግ የአገራችን ፕሬስ ወዴት እያመራ ነው? ፈተናዎቹና ተስፋዎቹስ ምንድን ናቸው? በሚሉ ጥያቄዎች ዙሪያ የጋዜጠኝነትና ኮሚኒኬሽን ምሁራንን፣የሚዲያ ባለሙያዎችንና የመንግስት ኃላፊዎችን አስተያየት የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ እንደሚከተለውአጠናቅሮታል፡፡ “መስቀለኛ መንገድ ላይ ነን፤ ወደ…
Read 2561 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• የባቢሎን ስልጣኔና የባቢሎን ቋንቋ፤ “ሃጥያት እና ቅጣት” ናቸው? • ቴክኖሎጂ መፍጠር፣ ከተማ መመሥረትና ሰማይ ጠቀስ ሕንፃ መገንባት፣ ሃጥያት ነው? ከአዳምና ከሔዋን አስገራሚ ታሪክ፣ መጨረሻው አላማረም። ዓለምን ከዳር ዳር ወደሚያናውጥ ምዕራፍ ነው የሚሸጋገረው። የሕይወት ዘርን ሁሉ እንዳልነበረ የሚጠፋ ትልቅ መዓት…
Read 6401 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ባለፈው ሳምንት በኦሮሚያ፣ አማራና በደቡብ ክልል ጌድኦ ተከስቶ በነበረው ግጭትና ተቃውሞ ላይ ያቀረበውን የምርመራ ሪፖርት መነሻ በማድረግ፣ በሪፖርቱ ላይ የገለልተኝነትና የሃቀኝነት ጥያቄዎች ተነስተውበታል፡፡ ዓለማቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ቡድን ሂውማን ራይትስ ዎች፣ የኮሚሽኑን ሪፖርት አልተቀበለውም፡፡ የተባበሩት መንግስታት…
Read 1584 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በ8ኛው የኢህአዴግና ተቃዋሚዎች የድርድር ቀጠሮ ላይ ከመድረክ፣ሠማያዊ ፓርቲና መአህድ በስተቀር “ያለአደራዳሪ ድርድር የለም” በሚል ከድርድሩ ለመውጣት ዳር ዳር ሲሉ የነበሩ ተቃዋሚዎች ወደ ድርድሩ የተመለሱሲሆን “ድርደሩ ከተደራዳሪ ፓርቲዎች በተመረጠ ቋሚ ኮሚቴ ይመራ” በሚል ሃሳብ ከስምምነት ላይ መደረሱታውቋል፡፡ ድርድሩ የሚካሄድበት አዳራሽም አፍሪካ…
Read 2360 times
Published in
ነፃ አስተያየት