ነፃ አስተያየት
• እኛ ከሌለንበት ሽግግር አይሆንም ከሆነ አግባብነት የለውም • በትግራይ የገጠመን አፈና በቀላሉ የሚነገር አይደለም • በትግራይ የመብት ጥያቄ ምላሹ - ዱላና እስር ነው ትግራይ ቆይተው ተመለሱት የትግራይ ዲሞክራሲያዊ ትብብር (ትዴት) ሊቀ መንበር ዶ/ር አረጋዊ በርሄ፤ የትግራይ ህዝብ የመብት ጥያቄ…
Read 6571 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የምርጫ ሥርዓት መዋቅራዊ ለውጥ፣ የቀጣዩ ምርጫ ጉዳይ፣ የአንድነት መንግስት?--- የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አባላትን ለመምረጥ ጠ/ሚኒስትሩ ከፖለቲካ ድርጅቶች ጋር ከሰሞኑ ውይይት አድርገዋል፡፡ ውይይቱ ምን መልክ ነበረው? መድረክ ስለ ቀጣዩ ምርጫ ምን ያስባል በሚሉና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ በውይይቱ ላይ የተሳተፉትን የኢትዮጵያ ሶሻል…
Read 1793 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ጊዜ ከማይሰጡ አጣዳፊ ችግሮች … ከስንዴና ከዳቦ እጥረት ጀምሮ፣ … በተዳከመ ኢኮኖሚ ላይ ኤሌክትሪክ እየጠፋ ስራ መፍታትና የፋብሪካ ኪሳራ፤ … የተጎሳቆለውን ኑሮ የሚያናጋ የዋጋ ንረት፣ … ባለፉት አስር ዓመት እየተቆለለ የመጣው የውጭ እዳ አላንስ ብሎ፣ ኤክስፖርት እያሽቆለቆለ፣ አንድ ዶላር በመንግስት…
Read 1047 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ሁሉም በየአካባቢው ለሰላም ዘብ ቢቆም፣ ሙሉ ኢትዮጵያ ሰላም ትሆናለች • በከተማው ላይ በአመራሮችም ጭምር ትልቅ ተቀባይነት አግኝተናል • የኢትዮጵያ ወጣት፤ ስራ መስራትና ስራን ባህል ማድረግ አለበት አራተኛው የደቡብ የባህል ፌስቲቫል ላይ ለመታደም ወላይታ ሶዶ በተገኘንበት ወቅት በእጅጉ ካስደመሙን ጉዳዮች…
Read 1085 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ለሁሉም ጊዜ አለው” ብሏል ጠቢቡ፡፡ ለመምጣትም ጊዜ አለው፤ ለመሄድም ጊዜ አለው … የጥንቱ የኢየሩሳሌም ጠቢብ ምን ለማለት ፈልጎ እንደሆነ ለማስረዳት፤ በርካታ ምሳሌዎችን ዘርዝሯል፡፡ ቢሆንም ግን፤ በተለያየ ጊዜ የመጡና የሄዱ ሌሎች ጠቢባን፣ እንደየሃሳባቸውና እንደየዝንባሌያቸው፣ በተቀራረበም በተራራቀም መንገድ ተርጉመውታል፡፡ “ሁሉም ነገር ለበጎ…
Read 6885 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 08 June 2019 00:00
ቃለ ምልልስ ስለ አብን፣ የሽግግር መንግስት፣ የህገ መንግስት ለውጥ --- ኢንጂነር ይልቃል
Written by አለማየሁ አንበሴ
የኢትዮጵያውያን ሃገር አቀፍ ንቅናቄ (እሃን) ከተመሠረተ ከአንድ ዓመት በላይ ቢያልፈውም ምንም ዓይነት እንቅስቃሴ ሲያደርግ አይታይም፡፡ ለምን ይሆን? የፓርቲው መስራችና ሊቀመንበር ኢ/ር ይልቃል ጌትነት፣ ያብራራሉ፡፡ አገሪቱ ለገባችበት ውጥንቅጥና የጎሳ ፖለቲካ መፍትሄው፣ ሁሉን አሳታፊ የሽግግር መንግስት መመስረት ነው ይላሉ፡፡ ህገ መንግስቱ የሚሻሻልበት…
Read 1520 times
Published in
ነፃ አስተያየት