ነፃ አስተያየት

Rate this item
(5 votes)
· የዶ/ር ዐቢይ መንግስትን ለኢትዮጵያዊነት ባለው አላማ እንደግፈዋለን· የ17 ዓመቱ የእርስበርስ ደም መፋሰስ በእርቅ እንዲዘጋ እንሰራለን· መንግስትን በደህንነትና መረጃ ሥራዎች ማገዝ እንፈልጋለን· የቤተ መንግስቱን ፕሮጀክት፣ በጉልበት ለማገዝ ጠይቀናል የቀድሞ የኢትዮጵያ ሠራዊት የድጋፍና የልማት ማኅበር በይፋ ተቋቁሞ እንቅስቃሴ ጀምሯል፡፡ የማህበሩ አላማና…
Rate this item
(2 votes)
የዛሬው መጣጥፌ ትኩረት “የደቡብ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል የአደረጃጀት ጥያቄዎች መንስኤና የመፍትሔ አቅጣጫ” በሚል ርእስ በምሁራን የተደረገውን ጥናት በተመለከተ ይሆናል:: ይህንን ጥናት በተመለከተ የተቃውሞም የድጋፍም ድምፆች ይደመጣሉ፡፡ መጯጯሁን ሳይና ስሰማ እስቲ እኔም የበኩሌን “ጩኸት” ላሰማ በሚል መንፈስ ነው ይህቺን ማስታወሻ…
Rate this item
(1 Vote)
ማስፈንጠሪያከዚህ ቀደም በዚሁ ጋዜጣ ላይ በወጣው መጣጥፌ፣ ኢሕአዴግ ምን ያህል እንደታመመና ድርጅቱ በቅርጽም ሆነ በይዘት መለወጥ ካልቻለ፣ ዳፋው ለሀገራችን የከፋ እንደሚሆን፣ አጭር ምልከታዬን ማኖሬ የሚታወስ ነው፡፡ በመጣጥፉ፣ ሕወሓት ይዞት ሊመጣ የሚችለው ዱብዳ፣ በተገቢው መልኩ አልተብራራም ነበር፡፡ የዚህ ጽሑፍ ነጥብ ማጠንጠኛ፣…
Rate this item
(5 votes)
 • የኛ ብሔርተኝነት ከህወሓት ይሻላል ብለን እናምናለን • የትግራይ ህዝብ የሌለበት የኢትዮጵያ ታሪክ የለም በቅርቡ የተመሠረተው “ብሔራዊ ባይቶ አባይ ትግራይ - ባይቶና” (የታላቋ ትግራይ ብሔራዊ ኮንግረስ) ፓርቲ፤ በቀጣዩ ምርጫ አንጋፋውንህወሓት ከሚፎካከሩት ፓርቲዎች አንዱ እንደሚሆን ይጠበቃል፡፡ የፖለቲካ ተንታኞች፤ ህወሓትን በምርጫ ተወዳድሮ…
Rate this item
(0 votes)
- ከምርጫ በኋላም ሀገር እንደምትኖር ማሰብ ያስፈልጋል - ፖለቲከኞች በአገር አንድነት ላይ መግባባት ላይ መድረስ አለባቸው ቀጣዩንስ አገራዊ ምርጫ ጊዜውን ጠብቆ ለማካሄድ ገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ፤ አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረገ መሆኑን በተደጋጋሚ አስታውቋል፡፡ ይሁን እንጂ ምርጫው ይካሄድ ይተላለፍ በሚለው ጉዳይ ላይ ከሌሎች…
Rate this item
(2 votes)
 የዚህን ጽሁፍ ርእስ “የኮረጅኩት” ከደራሲና ጋዜጠኛ ዓለማየሁ ገላጋይ ነው፡፡ ዓለማየሁ የአንድን ሌላ እውቅ “ጋዜጠኛና ደራሲ” እኩይ ተግባር ለመኮነን ባቀረበው ጽሁፍ ስሙን ጠቀሰና “…ከሚበጀው የሚፈጀው” በሚል ርእስ ነበር መጣጥፉን ያቀረበው:: ይህቺን ርእስ የኮረጅኩበት ዋነኛ ምክንያት፤ ከዓለማየሁ መጣጥፍ ጋር ተመሳሳይ መልዕክእት ያላት…