ነፃ አስተያየት
· የዶ/ር ዐቢይ መንግስትን ለኢትዮጵያዊነት ባለው አላማ እንደግፈዋለን· የ17 ዓመቱ የእርስበርስ ደም መፋሰስ በእርቅ እንዲዘጋ እንሰራለን· መንግስትን በደህንነትና መረጃ ሥራዎች ማገዝ እንፈልጋለን· የቤተ መንግስቱን ፕሮጀክት፣ በጉልበት ለማገዝ ጠይቀናል የቀድሞ የኢትዮጵያ ሠራዊት የድጋፍና የልማት ማኅበር በይፋ ተቋቁሞ እንቅስቃሴ ጀምሯል፡፡ የማህበሩ አላማና…
Read 2490 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 24 August 2019 13:44
በሕዝብና በምሁራን ላይ ያመጸ የፖለቲካ ኃይል
Written by (ከአብዱራህማን አህመዲን፤ የቀድሞ የፓርላማ አባል)
የዛሬው መጣጥፌ ትኩረት “የደቡብ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል የአደረጃጀት ጥያቄዎች መንስኤና የመፍትሔ አቅጣጫ” በሚል ርእስ በምሁራን የተደረገውን ጥናት በተመለከተ ይሆናል:: ይህንን ጥናት በተመለከተ የተቃውሞም የድጋፍም ድምፆች ይደመጣሉ፡፡ መጯጯሁን ሳይና ስሰማ እስቲ እኔም የበኩሌን “ጩኸት” ላሰማ በሚል መንፈስ ነው ይህቺን ማስታወሻ…
Read 1923 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ማስፈንጠሪያከዚህ ቀደም በዚሁ ጋዜጣ ላይ በወጣው መጣጥፌ፣ ኢሕአዴግ ምን ያህል እንደታመመና ድርጅቱ በቅርጽም ሆነ በይዘት መለወጥ ካልቻለ፣ ዳፋው ለሀገራችን የከፋ እንደሚሆን፣ አጭር ምልከታዬን ማኖሬ የሚታወስ ነው፡፡ በመጣጥፉ፣ ሕወሓት ይዞት ሊመጣ የሚችለው ዱብዳ፣ በተገቢው መልኩ አልተብራራም ነበር፡፡ የዚህ ጽሑፍ ነጥብ ማጠንጠኛ፣…
Read 7093 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• የኛ ብሔርተኝነት ከህወሓት ይሻላል ብለን እናምናለን • የትግራይ ህዝብ የሌለበት የኢትዮጵያ ታሪክ የለም በቅርቡ የተመሠረተው “ብሔራዊ ባይቶ አባይ ትግራይ - ባይቶና” (የታላቋ ትግራይ ብሔራዊ ኮንግረስ) ፓርቲ፤ በቀጣዩ ምርጫ አንጋፋውንህወሓት ከሚፎካከሩት ፓርቲዎች አንዱ እንደሚሆን ይጠበቃል፡፡ የፖለቲካ ተንታኞች፤ ህወሓትን በምርጫ ተወዳድሮ…
Read 3717 times
Published in
ነፃ አስተያየት
- ከምርጫ በኋላም ሀገር እንደምትኖር ማሰብ ያስፈልጋል - ፖለቲከኞች በአገር አንድነት ላይ መግባባት ላይ መድረስ አለባቸው ቀጣዩንስ አገራዊ ምርጫ ጊዜውን ጠብቆ ለማካሄድ ገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ፤ አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረገ መሆኑን በተደጋጋሚ አስታውቋል፡፡ ይሁን እንጂ ምርጫው ይካሄድ ይተላለፍ በሚለው ጉዳይ ላይ ከሌሎች…
Read 1861 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የዚህን ጽሁፍ ርእስ “የኮረጅኩት” ከደራሲና ጋዜጠኛ ዓለማየሁ ገላጋይ ነው፡፡ ዓለማየሁ የአንድን ሌላ እውቅ “ጋዜጠኛና ደራሲ” እኩይ ተግባር ለመኮነን ባቀረበው ጽሁፍ ስሙን ጠቀሰና “…ከሚበጀው የሚፈጀው” በሚል ርእስ ነበር መጣጥፉን ያቀረበው:: ይህቺን ርእስ የኮረጅኩበት ዋነኛ ምክንያት፤ ከዓለማየሁ መጣጥፍ ጋር ተመሳሳይ መልዕክእት ያላት…
Read 1586 times
Published in
ነፃ አስተያየት