ነፃ አስተያየት
“በአራት ዓመት አንዴ” የተሰኘው የምርጫ ሂደት፣ በስፔን እየተረሳ ነው፡፡ በየአመቱ ሆኗል:: ባለፈው ሚያዝያ ወር፣ ምርጫ ተካሂዷል፡፡ ገና ግማሽ ዓመት ሳይሞላ ነው፤ እንደ አዲስ አሁን፣ ሌላ የምርጫ ዘመቻ የተጀመረው (ከወር በኋላ ምርጫ ለማካሄድ):: በ4 ዓመታት ውስጥ፣ 4ኛው ምርጫ መሆኑ ነው፡፡ በተመሳሳይ…
Read 6762 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የሰላም ማዕከል ግንባታ ቢቀርብስ? “ተስማምተን በፍቅር ለመኖር አንድ ላይ አልረፈደም ዛሬም አልገባችም ፀሐይ ይቅር ለመባባል ካለብን በቀና ደንገዝገዝ አለ እንጂ አልጨለመም ገና” ለቅሶም ላይ ሆነን የተደሰትን እንድንመስል ባህል ያስገደድናል፡፡ ባህል ስለሆነ እያከበርነው እንጂ ለእኛ ለኢትዮጵያውያን አሁን ዘመን መለወጫ አይደለም:: እንደ…
Read 9498 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከተመሰረተ አምስት ወራት ያስቆጠረው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)፤ በመቐሌ የመጀመሪያውን ሕዝባዊ ስብሰባ ባለፈው እሁድ (መስከረም 4) አካሄዷል፡፡ ሕዝባዊ ስብሰባው ምን ይመስል ነበር? ምን ዓይነት ጥያቄዎችና ሃሳቦች ተነሱ ? የህዝቡ አቀባበል እንዴት ነበር? የመቀሌውን ስብሰባ የመሩትና የኢዜማ ም/መሪ አቶ አንዷለም…
Read 1705 times
Published in
ነፃ አስተያየት
(የፖለቲካና ኢኮኖሚ ምሁራን ቅኝት) አንጻራዊ ሰላምና መረጋጋት የታየበት ዓመት ሙሼ ሰሙ - (የፖለቲካ ተንታኝ) በ2011 ዓ.ም ያለፉትን አመታት ችግሮች ይዘን ነው የተቀበልነው፡፡ በዓመቱ በየቦታው ብልጭ ድርግም የሚሉ ግጭቶችና መፈናቀሎች ቢከሰቱም፣ ባንጻራዊነት የማህበራዊና ፖለቲካዊ መረጋጋት ታይቷል የሚል እምነት አለኝ፡፡ ሀሳብን በነፃነት…
Read 7672 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ሁላችንም ከራስ ወዳድነት ስሜት ወጥተን፣ ለብሔራዊ እርቅና መግባባት ካልሠራን፣ ልክ እንደ ዮናስ በነፍስ ወከፍ “ለአገሬ ሰላም መደፍረስና ለአንድነቷ መናጋት ምክንያቱ እኔ ነኝ” ወደሚል ትሕትና ካልመጣን፣ መርከቢቱ በእምቢተኝነታችን ማዕበል መናጧ ይቀጥላል!--” ዘመን አልፎ ዘመን ሲተካ በሁላችንም ልብ ውስጥ የሚመጣ የአዲስ ሕይወት…
Read 2171 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ብዙዎቻችሁ ታውቁታላችሁ፤ - ኃይለመለኮት አግዘው ይባላል። የታሪክ፣ የቋንቋ ባለ ሙያና ምሁር ነው። ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በታሪክ የመጀመሪያ ዲግሪ፣ በከተማ አጠባበቅና የኪነ - ሕንፃ ቅርሶች ዘርፍ (Urban Conservation and Architectural Heritage) የማስትሬት ዲግሪ አግኝቷል።በአዲስ አበባ ሙዚየም የኤግዚቢሽን አስተባባሪ፣ የትምህርት ኦፊሰር እና…
Read 1763 times
Published in
ነፃ አስተያየት