ነፃ አስተያየት
ራሱን “እኔ ሰው ነኝ” ብሎ የሚገልፀው የፍልስፍና ምሁሩ ወጣት ዮናስ ዘውዴ፤ በአሁኑ ወቅት በፍልስፍና የዶክትሬት ድግሪውን እየሠራ ይገኛል፡፡ ከደብረብርሃን መምህራን ኮሌጅ በመምህርነት፣ በከፍተኛ ዲፕሎማ የተረመቀው ዮናስ፤ በሶሲዮሎጂና ሶሻል ወርክስ ከጅማ ዩኒቨርስቲ የመጀመሪያ ድግሪውን አግኝቷል:: ከኢቫንጀሊካል ቲዎሎጂ ኮሌጅ የመጀመሪያ ድግሪ በቲዎሎጂ…
Read 3548 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ደምበጫ ከአዲስ አበባ በ346 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የምትገኝ ከተማ ናት፡፡ በየሳምንቱ ሰኞ ሰኞ የደምበጫ የገበያ ቀን ነው፡፡ አሁን ተለውጦ ይሆናል፡፡ እዚህ ከተማ ውስጥ ትኖር የነበረች የአዕምሮ ሕመምተኛ፣ በዚያ ዘመን አጠራር ‹‹እብድ›› ነበረች ይባላል፡፡ በተከታታይ ለሳምንታት ገበያውን እየዞረች፣ ‹‹ሰኞ ቀን…
Read 1352 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የምክር ቤቱ አባላት ራሳቸውን የሚያዩት፣ በሕዝብ እንደተመረጠና የሕዝብ ውክልና እንዳለው ሰው ነው? ወይስ እያንዳንዳቸውን እጩ አድርጐ ያቀረባቸውና በሕዝብ እንዲመረጡ ያደረጋቸው የፖለቲካ ድርጅታቸው በመሆኑ እንደ ፓርቲ ተወካይና የፓርቲ ጉዳይ አስፈፃሚ ነው?አሥራ ሁለተኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን ሰሞኑን ተከብሯል፡፡ የተከበረው ግን ሲጀመር እንደነበረውና…
Read 7575 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ጋሽ አሰፋ ጫቦ፤ ለዛ ያለው ብዕር፤ እውነትን የሙጢኝ ያለ ሃሳብ ያለው ሰው ነው። ስለ ጥበብ ሲያወራ እንደ ጥንቅሽ ልጦ፣ ስለ ፖለቲካ ሲተርክ ከሥሩ ገሽልጦ ነው፡፡ ከኢትዮጵያ በቀር ህልም የለውም፡፡ የጋሞዋ ጨንቻ የትዝታ ስንቁ፣ የልጅነት ቀለሙ ናት፡፡ የህይወት ማንፀሪያ ዘንጉ፣ ፍቅርን…
Read 2291 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የምክር ቤቱ አባላት ራሳቸውን የሚያዩት፣ በሕዝብ እንደተመረጠና የሕዝብ ውክልና እንዳለው ሰው ነው? ወይስ እያንዳንዳቸውን እጩ አድርጐ ያቀረባቸውና በሕዝብ እንዲመረጡ ያደረጋቸው የፖለቲካ ድርጅታቸው በመሆኑ እንደ ፓርቲ ተወካይና የፓርቲ ጉዳይ አስፈፃሚ ነው?አሥራ ሁለተኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን ሰሞኑን ተከብሯል፡፡ የተከበረው ግን ሲጀመር እንደነበረውና…
Read 1678 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በኦሮሚያ እጅግ ተስፋ ሰጪ የፖለቲካ መስተጋብር እየታየ እንደሆነ የሚገልጹ አሉ። በሌላ በኩል ደግሞ በክልሉ እየተሸረበ ያለው የፖለቲካ ቁማር አስቀድሞ ወላፈኑ የሚገርፈው የኦሮሞን ሕዝብ በተለይም ወጣቶችን እንደሚሆን ስጋታቸውን የሚገልጹ ጥቂት አይደሉም። አቶ ገመቹ ደንደና እንደሚሉት ግን ሳይገባቸው እንደ አቦሸማኔ የሚጋልቡት መብዛታቸው…
Read 1467 times
Published in
ነፃ አስተያየት