ነፃ አስተያየት
የግብፅ የሕዝብ ብዛት 104 ሚሊዮን ሲሆን፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ ብዛት ደግሞ ከ110 ሚሊዮን አልፏል። ከዘጠና ስምንት ከመቶ የማያንሰው የግብፅ ሕዝብ የንፁህ የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ሲሆን፣ ንጹህ የውሃ መጠጥ የሚያገኝ ኢትዮጵያዊ ሃምሳ ከመቶ መድረሱ ያጠራጥራል። ግብፃዊያን ሙሉ በሙሉ ሊባል በሚችል ደረጃ የመብራት…
Read 9581 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከፅሁፍ እና ከጋሪ ጋር፣ የዛሬ 5 ሺ ዓመት ገደማ የተከሰተው ትልቅ የሰው ልጅ ታሪክ፣ “ከተማ” የተሰኘው አዲስ የአኗኗር ቴክኖሎጂ ነው። የቴክኖሎጂ ነገር፣ በአዲስነቱ ዘመን፣ ገና የተፈጠረ ጊዜ፣ እንደ ልዩ ተዓምር፣ “ጉድ” ያሰኛል። እንደ ምትሃት ያስደንቃል ወይም በፍርሃት ያስበረግጋል። ሲኒማ ቤትን…
Read 2703 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከጦርነቱ ጋር በተያያዘ ለወሎ አካባቢ በፌደራሉም ሆነ በክልሉ መንግስት የተሰጠው ትኩረት አነስተኛ ነው የሚሉ ቅሬታዎች ይነሳሉ፡፡ እናንተ ወደ አካባቢው ከተንቀሳቀሳችሁ በኋላ ሁኔታውን እንዴት ገመገማችሁት? ወሎ በአሁኑ ወቅት በምን ሁኔታ ላይ ነው ያለው?አሁን ባለው ሁኔታ የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች ሶስት አካባቢዎች ላይ…
Read 1942 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ዛሬ የሚጠናቀቀው 2013 ዓ.ም ለኢትዮጵያውያን የመከራም የስኬትም ዘመን ሆኖ ማለፉ ይታወቃል፡፡ ዘመኑ አገሪቱ እንደ አገር መቀጠል እንዳትችል የሚገዳደሯት በርካታ ችግሮችና መሰናክሎችን የተጋፈጠችበትና በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎችን በጦርነት በግጭትና ተፈጥሮአዊ አደጋዎች ያጣችበት፣ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎች ለስደት የተዳረጉበት ነበር። በሌላ በኩል፤ አገሪቱ ከውስጥና…
Read 1151 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አንዳንዱ ሰው፣ ምንም ትርፍ ላያገኝበት፣ ከሞባይል ጌም ጋር እልህ ይያያዛል። ልላው ደግሞ፣ የስፖርት ሊጎችን እንደሱስ ይከታተላል። በድርሰትና በድራማ መመሰጥስ? ለዓመት በዓል ጠብ እርግፍ ማለትስ? ምን ትርፍ ያመጣለታል?ሰው በአካልና በእንጀራ ብቻ አይኖርም። መንፈሳዊም ነው - ሰው ማለት። የስፖርት ውድድር፣ ልብወለድ ድርሰት፣…
Read 12940 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከሁለት ዓመት በፊት በወጣ አንድ ሪፖርት፣ በአማራ ክልል ከአንድ ሺህ በላይ የዳስና የዛፍ ስር ትምህርት ቤቶች እንዳሉ ተገልጧል። በዚሁ ጊዜ ውስጥ በትግራይም በርካታ የዳስ ትምህርት ቤቶች እንደነበሩ መነገሩን አስታውሳለሁ። ይህ ሪፖርት ካሳሰባቸውና ካሳዘናቸው ሰዎች አንዱ አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ፣ በራሱ ወጪ…
Read 10040 times
Published in
ነፃ አስተያየት