ነፃ አስተያየት
አብዛኛው ወንጀል የሚፈፀመው፣ በቤተሰብና በሚተዋወቁ ሰዎች መካከል ነው። ባሏ የሚደበድባት ሚስት በሰው እጅ ከተገደለች፣ ወንጀለኛው ሌላ ሳይሆን ቧላ ሆኖ ይገኛል - 90 በመቶ ያህሉ።በወጣቶች ወይም በህፃናት ላይ የሚፈፀም የፆታ ጥቃትም፣ ከሩቅ ሰው አይመጣም። ከመጣም ጥቂት ነው። ከጎረቤት ከባልደረባ፣ ከወዳጅ ከዘመድ…
Read 4362 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 11 December 2021 13:19
በነዳጅ ዋጋ ላይ በአንድ ዓመት ውስጥ ብቻ ከ8 ብር በላይ ጭማሪ ተደርጓል
Written by መታሰቢያ ሳሣዬ
በትራንስፖርት ታሪፍ ላይ ማሻሻያ እስከሚደረግ ባለበት ይቀጥላል ተብሏል -የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ አዲስ የዋጋ ማስተካከያ መደረጉንና በአንድ ሊትር የነዳጅ ዘይት ላይ 5.88 ብር ጭማሪ መደረጉን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል። ይህ ጭማሪ በአንድ ዓመት ብቻ የተደረገውን ከስምንት ብር…
Read 2029 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“በጥበብህ ሚዛን” ተጠቀም። ሁሉም ነገር በልኩ ይሁን። ምትኩ (ወልደ ሕይወት) የተሰኘው ፈላስፋ፣ ይህን አስተምሯል። “ፍጥረታችን የተወሰነች ናት፤ ከወሰኗም ልንወጣ አይገባም” ይላል።የሰዎችን ትምህርትና መጻሕፍት፣ ሳንመረምር በችኮላ አምነን ልንቀበላቸው አይገባንም። … በችኮላም ሐሰት ነው አንበል።የታላላቆችህን ምክር ስማ። … ጥበባቸውንም አትናቅ። … ነገር…
Read 8087 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ኦፌኮ በአንድ ሰው የበላይነት የሚዘወር ፓርቲ ነው እኔ ለህወኃት ምንም ዓይነት ሩህሩህ ልብ የለኝም እኛ የመገንጠል ጥያቄ ከኦነግ ጋር ተጋርተን አናውቅም ባለፈው ሰሞን የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ)፤ የሽግግር መንግስት እንዲመሰረት የሚጠይቅ መግለጫ አውጥቶ ነበር። መግለጫው አንዳንድ የፓርቲው አመራሮች ሳያውቁት የወጣ…
Read 5994 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሕወሓት የገባበት ወጥመድ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደርና የአፍሪቃ ጉዳዮች ስቴት ሴክረታሪ ሆነው ያገለገሉት ቲቦር ናዥ ከቢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ አሸባሪው ሕወሓት እያደረገ ያለውን መስፋፋት ቁልጭ አድርገው አስቀምጠዋል፡፡#ሕወሓት ከዋናው ደጀን በጣም ርቋል፡፡ ልክ የሂትለር ጦር ራሺያ ውስጥ ገብቶ እንደቀለጠው ሁሉ፣ድርጅቱ ተመሳሳይ እጣፈንታ…
Read 8476 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ መጥተው ጦርነቱ በሚቆምበት ዙሪያ ከኢትዮጵያ ባለስልጣናት ጋር መምከራቸውን የሚገልፁት የአሜሪካ መንግስት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ጄፌሪ ፌልትማን፤ ከሰሞኑ በኢትዮጵያ የነበራቸውን ቆይታ አጠናቀው ወደ ሃገራቸው ሲመለሱ በተልዕኳቸው ዙሪያ ለጋዜጠኞች ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ይህን…
Read 1779 times
Published in
ነፃ አስተያየት