ነፃ አስተያየት

Rate this item
(0 votes)
አብዛኛው ወንጀል የሚፈፀመው፣ በቤተሰብና በሚተዋወቁ ሰዎች መካከል ነው። ባሏ የሚደበድባት ሚስት በሰው እጅ ከተገደለች፣ ወንጀለኛው ሌላ ሳይሆን ቧላ ሆኖ ይገኛል - 90 በመቶ ያህሉ።በወጣቶች ወይም በህፃናት ላይ የሚፈፀም የፆታ ጥቃትም፣ ከሩቅ ሰው አይመጣም። ከመጣም ጥቂት ነው። ከጎረቤት ከባልደረባ፣ ከወዳጅ ከዘመድ…
Rate this item
(0 votes)
በትራንስፖርት ታሪፍ ላይ ማሻሻያ እስከሚደረግ ባለበት ይቀጥላል ተብሏል -የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ አዲስ የዋጋ ማስተካከያ መደረጉንና በአንድ ሊትር የነዳጅ ዘይት ላይ 5.88 ብር ጭማሪ መደረጉን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል። ይህ ጭማሪ በአንድ ዓመት ብቻ የተደረገውን ከስምንት ብር…
Rate this item
(1 Vote)
“በጥበብህ ሚዛን” ተጠቀም። ሁሉም ነገር በልኩ ይሁን። ምትኩ (ወልደ ሕይወት) የተሰኘው ፈላስፋ፣ ይህን አስተምሯል። “ፍጥረታችን የተወሰነች ናት፤ ከወሰኗም ልንወጣ አይገባም” ይላል።የሰዎችን ትምህርትና መጻሕፍት፣ ሳንመረምር በችኮላ አምነን ልንቀበላቸው አይገባንም። … በችኮላም ሐሰት ነው አንበል።የታላላቆችህን ምክር ስማ። … ጥበባቸውንም አትናቅ። … ነገር…
Rate this item
(1 Vote)
ኦፌኮ በአንድ ሰው የበላይነት የሚዘወር ፓርቲ ነው እኔ ለህወኃት ምንም ዓይነት ሩህሩህ ልብ የለኝም እኛ የመገንጠል ጥያቄ ከኦነግ ጋር ተጋርተን አናውቅም ባለፈው ሰሞን የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ)፤ የሽግግር መንግስት እንዲመሰረት የሚጠይቅ መግለጫ አውጥቶ ነበር። መግለጫው አንዳንድ የፓርቲው አመራሮች ሳያውቁት የወጣ…
Rate this item
(0 votes)
 ሕወሓት የገባበት ወጥመድ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደርና የአፍሪቃ ጉዳዮች ስቴት ሴክረታሪ ሆነው ያገለገሉት ቲቦር ናዥ ከቢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ አሸባሪው ሕወሓት እያደረገ ያለውን መስፋፋት ቁልጭ አድርገው አስቀምጠዋል፡፡#ሕወሓት ከዋናው ደጀን በጣም ርቋል፡፡ ልክ የሂትለር ጦር ራሺያ ውስጥ ገብቶ እንደቀለጠው ሁሉ፣ድርጅቱ ተመሳሳይ እጣፈንታ…
Rate this item
(0 votes)
በሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ መጥተው ጦርነቱ በሚቆምበት ዙሪያ ከኢትዮጵያ ባለስልጣናት ጋር መምከራቸውን የሚገልፁት የአሜሪካ መንግስት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ጄፌሪ ፌልትማን፤ ከሰሞኑ በኢትዮጵያ የነበራቸውን ቆይታ አጠናቀው ወደ ሃገራቸው ሲመለሱ በተልዕኳቸው ዙሪያ ለጋዜጠኞች ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ይህን…