ነፃ አስተያየት
Tuesday, 01 January 2019 00:00
የሙያ ማህበራትና ፓርቲዎች ምነው ተዳከሙ?
Written by (ከአብዱራህማን አህመዲን፤ የቀድሞ የፓርላማ አባል)
ይህ ጽሁፍ በሁለት ጉዳዮች ላይ ትኩረት ያደርጋል። አንደኛው ጉዳይ የሙያ ማህበራትን የሚመለከት ሲሆን፤ ሁለተኛው ጉዳይደግሞ የፖለቲካ ፓርቲዎችን ይመለከታል፡፡ እነዚህ ሁለት ተቋማት ማህበረሰባዊ ጥያቄዎች የሚመከርባቸውና የሚዘከርባቸው ተቋማት ናቸው፡፡ ተቋማቱ በአሁኑ ወቅት ምን ሁኔታ ላይ ነው ያሉት? ምንስ ማድረግ ነበረባቸው? ታሪካዊ ዳራቸውን…
Read 965 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ኢትዮጵያ ውስጥ፣ በጣም ከባዱ ስራ ምንድነው? ሰላም ማግኘት? ከድህነት መገላገል? ነፃ ምርጫ ማካሄድ?... ምኑ ተጠርቶ ምኑ ይቀራል! አብዛኛው ስራ እንደ ትልቅ ሸክም ሆኖ የሚታየንና መከራ የሚሆንብን ግን፣ በተፈጥሮው ከባድ ስራ ስለሆነ አይደለም። ስራው ከባድ ባይሆን እንኳ፣... በዚህም በዚያም ብለን፣ ከላይም…
Read 6350 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አዲስ አድማስ ቢሮ ማቅናት ነበረብኝ፡፡ ነገሩ ግን እንዳሰብኩት ቀላል አልነበረም፡፡ ዕለቱ ረቡዕ ነበር። መንገዱ ቀይ የማዕረግ ልብስ በለበሱ የወታደራዊ ማርሽ ሙዚቀኞች ተሞልቷል፡፡ የሚቀመስ ነገር ባፌ አደረግኩና ታክሲ ለመያዝ ሞከርኩኝ፡፡ የማታይሰብ ነበር፡፡ ለታክሲ ወረፋ የሚጋፋው ህዝብ ቁጥር ህልቆ መሣፍርት የለውም፡፡ በፊንፊኔ…
Read 1388 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• የብሔር ፖለቲካ ሁልጊዜ ጥርጣሬን እንጂ መተማመንን አያመጣም • ሁላችንም የምንመኛትን ኢትዮጵያ፣በተናጠል በመሯሯጥ አንፈጥራትም • እርቁ ለወጣቶቻችን የሞራል ልዕልናን የሚያመጣ መሆን አለበት • እርቅ ለከባድ ወንጀል አቋራጭ ማምለጫ መሆን የለበትም የኢትዮጵያ መንግስት የብሔራዊ እርቅና መግባባት ጥያቄ በተነሳ ቁጥር “የተጣላ የለም”…
Read 4341 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የቤት ችግር ቢኖርብንም ገበሬ አፈናቅለው አንድ ክንድ መሬት አይስጡን!! ከአብዱራህማን አህመዲን፤ (የቀድሞ የፓርላማ አባል) ክቡር ሆይ!የአክብሮት ሰላምታዬን አቀርባለሁ፡፡ ዛሬ ይህቺን ማስታወሻ ለመጻፍ ያነሳሳኝ በዚህ ወቅት ባለዎት ስልጣን ለከተማችን አዲስ አበባ መስራት የሚገባዎትን በተመለከተ የማውቃትን ሃሳብ ለመወርወር በማሰብ ነው - ‘ያለውን…
Read 5834 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አለመፈታታቸውን የገለፀው አረና ትግራይ ለዲሞክራሲና ለሉአላዊነት (አረና)፣ የዲሞክራሲ ምህዳሩ እንዲሰፋ ጠይቋል፡፡ በትግራይ የሚገኙ የፖለቲካ እስረኞች እስካሁን ሁለት የአረና አመራር አባላትን ጨምሮ መሠረቱን ኤርትራ አድርጐ የትጥቅ ትግል ሲያካሂድ የነበረው የትህዴን ሰባት አባላት አሁንም በትግራይ እስር ቤቶች በእስር ላይ እንደሚገኙ ፓርቲው ለአዲስ…
Read 1032 times
Published in
ነፃ አስተያየት