ነፃ አስተያየት
የተቀየረውን ኢህአዴግ፣ ከከራሚው ኢህአዴግ የሚለየው አንድ ቁም-ነገር፣ ለተቀናቃኞቹ የሚያሳየው ሆደ-ሰፊነት ነው፡፡ ይህ አካሄዱ ብዙ የፖለቲካ ትርፍ የሚሰበስብበት አዋጭ መንገድ ነው፡፡ አዲሱ ኢህአዴግ ሊመሰርተው እንደሚሞክረው አካታች ፖለቲካዊ ንፍቀ-ክበብ፤ አማራጭ ፖሊሲ ይዞ መጥቶ፣ ሰርቶ ለማሸነፍ ለተፈጠረ የፖለቲካ ሃይል ብቻ የሚመች ነው፡፡ የወትሮው…
Read 1504 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• የጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ቁልፍ ተግዳሮቶች ምንድን ናቸው? • የኢትዮጵያ ለውጥ በምስራቅ አፍሪካ ላይ ምን ተጽዕኖ ያሳድራል? ከፍተኛ የሥነ ትምህርት ባለሙያ ቢሆኑም ይበልጥ የሚታወቁት በፖለቲከኛነታቸው ነው፡፡ የመኢአድ ምክትል ፕሬዚዳንት በመሆን ያገለገሉ ሲሆን በአሁኑ ወቅት የየትኛውም የፖለቲካ ፓርቲ አባል አይደሉም፡፡ በውጭ…
Read 6466 times
Published in
ነፃ አስተያየት
(ከአብዲ ኢሌ እስከ ሙስጠፋ ኡመር) ለሃያ ሰባት አመታት የዘለቀው ኋላቀር ፖለቲካችን፣ የሃገራችንን ክልሎች ሁሉ ሲያንገላታ የኖረ ቢሆንም የሱማሌ ክልል ደግሞ ከሚብሱት በባሰ ችግር ውስጥ የቆየ፣ በሁለት ሶስት ለበቅ ሲገረፍ የኖረ ክልል ነው፡፡ የዚህ ክልል ህዝብ ከሌላው ህዝብ በተለየ መከራው እንዲብስ…
Read 1185 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Monday, 28 January 2019 00:00
“ሃይማኖትና መንግስት መለያየት አለባቸው” ማለት የጋራ ጉዳይ የላቸውም ማለት ነው?
Written by (ከአብዱራህማን አህመዲን፤ የቀድሞ የፓርላማ አባል)
ብዙ ጊዜ “ሃይማኖትና መንግስት መለያየት አለባቸው” የሚለው አባባል ተደጋግሞ ሲነገር እንሰማለን፡፡ ግን ይህ ሃሳብ ትርጉሙ ምንድነው? ይህ ሃሳብ መስተጋባት የጀመረው ከመቼ ጀምሮ ነው? በዚያ ወቅት ይህ ጥያቄ ለምን ተነሳ? እነማን ናቸው ጥያቄውን ያነሱት? በሀገራችን ሃይማኖትና መንግስት የነበራቸው ግንኙነት ምን ይመስላል?…
Read 1110 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• የኢንዱስትሪ ፓርኮች ስኬታማ ካልሆኑና የተመራቂ ተማሪዎች የስራ እጦትን ለማቃለል ካልበቁ፣ አገሪቱ ከቀውስ የማምለጫ ፋታ ማግኘቷ ያጠራጥራል። ለጊዜው፣ የግል ኢንቨስትመንት የሚያስፋፋና የስራ እድልን ሊፈጥር የሚችል ሌላ ምን ተስፋ አለ? ምንም! • ታዲያ፣ በኢንዱስትሪ ፓርኮች የሚታይ የግል ኢንቨስትመንት ጅምር የሚያናጋ የሰላም…
Read 3275 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የፖለቲካል ሳይንስ ምሁሩና አንጋፋው ፖለቲከኛ ፕ/ር መረራ ጉዲና ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ጋር በግላቸው የጀመሩትን የመብት ትግል ከሞላ ጎደል በአሸናፊነት እያጠናቀቁት ያሉ ይመስላል፡፡ ካለፈው ሃምሌ ወር ጀምሮ ወደ መደበኛ የማስተማር ሥራቸው መመለሳቸውን ይናገራሉ፡፡ ያልተከፈላቸው የአንድ ዓመት ደሞዝ እንዲከፈላቸውም የትምህርት ክፍሉ ለሚመለከተው…
Read 1486 times
Published in
ነፃ አስተያየት