ነፃ አስተያየት
Tuesday, 02 August 2022 00:00
“እውነትንና እውቀትን” የሚያከብር ትምህርት (በኢትዮጵያ የነበረ፤ ዛሬ የጠፋብን)
Written by Administrator
በየዘመኑና በየአካባቢው፣ በተለያየ ቅርፅና መልክ የተተረከላት ንግሥተ ሳባ፣ በአይሁድ፣ በክርስትናና በእስልምና ሃይማኖታዊ መፃሕፍት ውስጥ የክብር ቦታ አግኝታለች።የሰዎችን ቀልብ የሚገዙና የሚያዝናኑ ኪነጥበባዊ ጽሑፎችም፣ የንግሥተ ሳባን ትረካ በበርካታ አገራት በሰፊው አስተዋውቀዋል።በእርግጥ፣ ትረካዎቹ ከየዘመኑ የፖለቲካ ልማዶችና ከሃይማኖታዊ ዝንባሌዎች ጋር እየተቆራኙ የተፃፉ በመሆናቸው፣ አንዱ…
Read 8157 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሥነ ምግባር ጠፍቶብን፣… በፖለቲካውም፣ በሌላው፣ በሌላውም፣… ክፉ የጭካኔ ተግባር በዝቷል።አሳዛኙ ነገር፣ ለውንጀላ ከመሽቀዳደም፣ ወይም ይባስኑ የክፋት ፉክክር ላይ ከመጠመድ ውጭ፣ ሌላ ነገር ማሰብ አቅቶናል። ከሥነ ምግባር ርቀን ህሊናችን ስለተጋረደብን፣ መፍትሔ የማይታየን አቅመ ቢስ ሆነናል።“ሥነ ምግባር ማለት፣ ራስን መጉዳት ነው” የሚል…
Read 2590 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በታሪክ የምናውቃቸው ሊዮ-ሻዎ-ቼ እና ማኦ ወዳጅ ሆነው ከርመው፣ እስከ መጋደል ደረሱ። ቼ እና ካስትሮ ግን እንደተከባበሩ እንደተዋደዱ ተለያዩ።…በታሪክ ሳይሆን በምናባችን ቼ እንዲህ ብሎ ያስል፡- በዚህ በኩል ቀድመው ለሕዝባቸው የታገሉና ታግለው፣ አሸንፈው በኋላ “ቀኝ-ኋላ ዙር!” ብለው እርስ በርስ የተፋጠጡ አሉ። በዚህ…
Read 2585 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ብዙ ጊዜ የምጽፋቸው መጣጥፎች ፖለቲካ ቀመስ ናቸው፡፡ የሰው ልጅ ህይወት ግን ፖለቲካ ብቻ አይደለም፡፡ በአንድ ጉዳይ ላይ ደጋግሞ መጻፍ ራሱ ይሰለቻል፡፡ መሰልቸቱ ብቻ ሳይሆን ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ባህላዊ ጉዳዮቻችን ጭምር ሊጻፍባቸው እንደሚገባ አምናለሁ፡፡ ከዚህ ሌላ በባህሪዬ በአንድ ጉዳይ ላይ መቸከል አልወድም፡፡…
Read 1808 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ይላል። ያለ መንግሥት ሞግዚትነት፣ ውለን ማደር የምንችል አይመስለውም። አዎ፣ ሕግና ሥርዓትን የሚያስከብር መንግሥት ከሌለ፣ በሰላም ወጥቶ መግባት አይኖርም። ከትክክለኛ የስራ ድርሻው በተጨማሪ፣ “ምንም አይቅርብኝ” ወደ ማለት ካልሄደ፣ አገር “አማን” ይሆናል። ችግሩ፣ በዚህ የማይረካ ፖለቲከኛ ሞልቷል። “ሁለ-ገብ”፣ “ሁሉን-ቻይ” መሆን ያለበት ይመስለዋል።…
Read 10897 times
Published in
ነፃ አስተያየት
እኛ ኢትዮጵያውያን መቼም ትንሽ እርግማን ብጤ ሳይኖርብን አይቀርም፡፡ ጡር ሳንሰራ አይቀርም፡፡ መስቃ ሳንፈጽም አይቀርም፡፡ ያ ካልሆነ በትንሽ በትልቁ መጨቃጨቅን፣ በየእለቱ መነታረክን፣ አጀንዳ እየፈበረክን እሰጥ አገባ ውስጥ መግባትን የእለት ከእለት ስራችን አናደርገውም ነበር፡፡ ሰሞኑንም ብዙ የመነታረኪያ አጀንዳዎች ተለቀውልናል፡፡ አንዷን ወስጄ የዚህ…
Read 2327 times
Published in
ነፃ አስተያየት