Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ነፃ አስተያየት

Rate this item
(2 votes)
ሃይማኖትን ብቻ ሳይሆን አንባቢንም መዳፈራቸውን ሳይ ምን ዓይነት ሰው ይሆኑ? አሰኝቶኛል፡፡ ይህን ያልኩት ያለ ምክንያት አይደለም፡፡ ሐሳባቸውን በመቃወም ምላሽ ለሰጧቸው ሁለት ግለሰቦች የመልስ መልስ በሰጡበት በዚሁ “የምናደንቀው የአትሌቱን ብቃት ነው ወይስ ሃይማኖቱን” በሚል ርዕሳቸው ሥር እንዲህ ይላሉ፡፡ሰው ስለራሱ ብቻ ሳይሆን…
Rate this item
(1 Vote)
“የአለም አንደኛ” ለመባል የበቃው የአገራችን የዋጋ ንረት፣ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ቀስ በቀስ እየተረጋጋ መሆኑን ሰምታችኋል? አለምክንያት አይደለም። ሚስጥሩ ምን ይሆን ብላችሁ አትጨነቁ። በመጪው አመት የሚካሄደው ምርጫ ነው፤ የሚስጥሩ ቁልፍ። ጥርጣሬ ሊያድርባችሁ አይገባም። እስከ ምርጫው ጊዜ ድረስ፤ የዋጋ ንረት እየረገበ እንደሚሄድ…
Rate this item
(1 Vote)
ለፊዚክስ ትምህርት ጠርቶ ሃይማኖትን መስበክ ግን፤ ተገቢ አይደለም። ተማሪዎቹኮ የተለያየ ሃይማኖትን የሚከተሉ ናቸው። ፊዚክስ ለማስተማር ቃል ገብቼላቸው ፍቃደኛ ከሆኑልኝ በኋላ፤ ክፍል ውስጥ አስገብቼ የራሴን ሃይማኖት መስበክ ብጀምር፤ ቃል እንደማፍረስና እንደማጭበርበር አይቆጠርም? ህገወጥ መሆን አለመሆኑን እንርሳው። ግን፤ ቢያንስ ቢያንስ የስነምግባር ጉድለት…
Rate this item
(0 votes)
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተምረው ዘንድሮ የሚመረቁ ተማሪዎች የመመረቂያ ልብስ (ጋውን) ለመውሰድ ሰሞኑን በግቢው ውስጥ ውር ውር ሲሉ ነበር፡፡ አንዳንዶቹ ተመራቂዎች በራሳቸው ላይ ጣል የሚያደርጉት ቀልድ መረር ያለ ነው፡፡ “እንኳን ወደ ስራ ፈትነት አለም ተቀላቀልክ” “እንግሊዝኛ ተናጋሪ ኮብልስቶን ሰራተኛ” ወዘተ ዓይነት…
Saturday, 30 June 2012 12:06

“ቀጣይ ዕጣ ፋንታችን መታገል ነው”

Written by
Rate this item
(0 votes)
በዓመቱ መግቢያ ላይ መስከረም 3 ቀን 2004 ዓ.ም በሽብርተኝነት ተጠርጥረው በመያዝ ክስ በተመሰረተባቸው በእነ አንዷለም አራጌ ላይ ሰሙኑን ፍርድ ቤት የጥፋተኝነት ውሳኔ ማስተላለፉን ተከትሎ የ”አንድነት” አመራሮች ከትናንት በስቲያ በፅ/ቤታቸው ለጋዜጠኞች የሰጡትን መግለጫና ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች የሰጡትን መልሶች እንደሚከተለው አቅርበነዋል፡፡ ስለ ፍ/ቤት…
Saturday, 30 June 2012 12:01

አማኝ የሌለበት ፕላኔት ይፈልጉ!

Written by
Rate this item
(0 votes)
የተከበሩት ኢትዮጵያዊ ዓለሙ ከድር፤ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ ሰኔ 9/2004 ዓ.ም “ፈጣሪ ያዳላል? ያልተፈለገ ጥያቄ” በሚል ርዕስ በነፃ አስተያየት ዓምድ ስር የፃፉት ፅሁፍ የተሣሣተ ግንዛቤ የያዘ መልዕክት ሆኖ አግኝቼዋለሁ፡፡ ስለሆነም እርስዎ በክፋት (ከጥላቻ) ሳይሆን ከየዋህነትና ከሞኝነት ተነሳስተው የፃፉት ነው ብዬ…