ነፃ አስተያየት
ነባሩን አገር፣ ትናንት የተገነባውን ባሕልና ስርዓት ለማፍረስ መሽቀዳደም ክፋት ሳይሆን ሙያ መስሏል።ነባሩን ለማጽናትና ለማሻሻል፣ አዳዲስም ለመገንባትና ለማሳደግ የሚተጋ ሰው ከየት እንዲመጣልን ፈልገን ይሆን?ነባሩን ክፉኛ ለማጥላላት፣ የትናንት ታሪክን በጭፍን ለማንቋሸሽ የሚጣደፉት የት ላይ ቆመው ነው? ትናንት የተወለዱ፣ ከነባር ወላጆች ጠብተው ጎርሰው…
Read 1451 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ጉዳዩ የማስታረቅና የማቃረን ጉዳይ ብቻ ባይሆንስ?ሳይንስንና ኃይማኖትን፣ እውቀትንና እምነትን ለማስታረቅ፣ ብዙ ፈላስፎችና ጥበበኞች ለዘመናት ተመራምረዋል፤ ላይ ታች ወርደዋል። በዚያው ልክ፣ እርስ በርስ እንደሚቃረኑ ለማሳየት፣ ቅራኔያቸውም እንደማይታረቅ ለማስረዳት የደከሙ አዋቂዎች ብዙ ናቸው። ኃይማኖትና ሳይንስ፣ አንዱ በሌላኛው መቃብር ላይ ካልሆነ በቀር፣ አብረው…
Read 758 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የመንግስት ጆሮ ያጣው እውነት። ብልፅግና ለራዕይነት ብቃት የለውም። ቢበዛ ብልፅግና የራዕይ ውጤት ነው። የፈጣሪ ራዕይ ለኢትዮጵያ የላቀ ነው። ያም ሰው-ነት ላይ ያተኮረ ነው። ሰው መሆን ማለት ምን ማለት ነው? ሰው ሰውን ገዥና ለሰው ተገዥ ሆኖ እንዲኖር በፈጣሪ አልተፈጠረም። ሰው ተፈጥሮን…
Read 1552 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሕዝብ ሲወድህ አንከብክቦ ያነሳሃል። ከመሬት ያላቅቅሃል። አየር ላይ ያንሳፍፍሃል። ለጊዜው ያስደንቃል። ከላይ ሆነህ ዙሪያህን ሁሉ ከዳር እስከዳር የማየት አዲስ እድል ይሰጥሃል። የስጋት ሽውታ የሚነፍስብህ በቀስታ ነው። አዎ፣ በእግሮችህ መቆም አትችልም። ከመሬት አንስተው ከፍ አድገውሃል። ምንም ብትሆን፣ ምንም ቢገጥምህ፣ የሕዝብ አፍቃሪ…
Read 856 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ለአገራችን ለሕይወታችን የአገራችንና የዘመናችን “ቁጥር 1 አደጋ” ነው ሲባል፣… ለሁላችንም ነው። ለህይወታችን አደጋ ነው ሲባል ለነፍሳችንም ጭምር ነው። መፍትሄውስ?ለዘረኝነትና ለብሔር ብሔረሰብ ፖለቲካ መፍትሄ ካልተበጀለት፣ ሰላም የማግኘት እድል አይኖረንም።መቼም ሲጨንቅ ብቻ አይደለም፤ 3ሺ ዓመታት ወደኋላ ተመልሰን፣ ከሃይማኖት መጻሕፍት፣ መጽናኛ ምሳሌዎችን የምናጣቅሰው።…
Read 918 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 17 June 2023 00:00
ሐይማኖትንና ፖለቲካን፣… ቤተ እምነትንና ቤተ መንግስትን…የሚያቀላቅል አደጋ አለብን
Written by Administrator
የአደጋ እጥረት የለብንም። ግን እየጨመረ እንጂ እየቀነሰ አይደለም። በተለይ ደግሞ፣ ፖለቲካንና ሃይማኖትን የሚያቀላቅል የጥፋት መንገድ እየተባባሰ መጥቷል- ቁጥር 2 የአገራችን አደጋ ነው። ለመፍትሄ እንዲረዳን ልካቸውንና ድንበራቸውን ለማስመር ብሞክር ይሻላል።በአንድ በኩል ሲታይ፣ ፖለቲካና መንግሥት፣… ከሰው ክብር በታች ናቸው። ከፖለቲካ በፊት የሰው…
Read 734 times
Published in
ነፃ አስተያየት