ነፃ አስተያየት
በአገሪቱ ለተፈጠረው የፖለቲካ ቀውስ ምሁራን፣ ፖለቲከኞች፣ ዕውቅ ግለሰቦችና የአገር ሽማግሌዎች የመፍትሄ ሃሳብ የሚሉትን መሰንዘራቸውን ቀጥለዋል።ሃሳባቸው ጆሮ አግኝቷል ወይ ለሚለው እርግጠኛ መልስ መስጠት አይቻልም፡፡ ውጤቱን በሂደት የምናየው ይሆናል፡፡ አንድ ነገር ግን በእርግጠኝነት መናገርይቻላል፡፡ የመፍትሄ ሃሳቦቹ አሁንም መቀጠል አለባቸው፡፡ መንግስት በአዲሱ ዓመት…
Read 5288 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በአገሪቱ ለተፈጠረው የፖለቲካ ቀውስ ምሁራን፣ፖለቲከኞች፣ ዕውቅ ግለሰቦችና የአገር ሽማግሌዎች የመፍትሄ ሃሳብ የሚሉትን መሰንዘራቸውን ቀጥለዋል፡፡ ሃሳባቸው ጆሮ አግኝቷል ወይ ለሚለው እርግጠኛ መልስ መስጠት አይቻልም፡፡ ውጤቱን በሂደት የምናየው ይሆናል፡፡ አንድ ነገር ግን በእርግጠኝነትመናገር ይቻላል፡፡ የመፍትሄ ሃሳቦቹ አሁንም መቀጠል አለባቸው፡፡ መንግስት በአዲሱ ዓመት…
Read 3950 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Monday, 19 September 2016 07:51
“የጎንደር ደም የኔ ደም ነው፤ የኦሮሞ ደም የኔም ደም ነው፤ ሁሉም ሲነሳ እኔም እነሳለሁ”
Written by አለማየሁ አንበሴ
• የተሰደዱ ልሂቃን ፖለቲከኞች ይምጡና ስለ ሃገራቸው ይወያዩ• ኢህአዴግ የሃይል እርምጃ መውሰዱ ወደ ፋሺዝም እየሄደ ነው ያስብላል• የወልቃይት ጉዳይ፤ ጠባቦችና ትምክህተኞች እንዳይሰሙ እየተባለ ሲድበሰበስ ነው የቆየው• እንደዚህ አይነት በኢኮኖሚ ያልተመጣጠነ ኑሮ ታይቶ አይታወቅም• እነዚህ ሰዎች ያኔም አልታደሱም፤ አሁንም አይታደሱም አቶ…
Read 3623 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Monday, 19 September 2016 07:47
የትግራይ ህዝብ የለውጡ አጋር እንጂ ተጠቂ ሊሆን አይገባም
Written by መርስዔ ኪዳን ሜኔሶታ፤ ሃገረ አሜሪካ
በሃገራችን እየተካሄደ ባለው ህዝባዊ አመፅ ምክኒያት ብዙ የሰው ህይወት መጥፋት፣ የአካል ጉዳትና የንብረት ውድመት እየደረሰ ነው። ይህ ሁኔታ እንዲፈጠር ያበቁ ብዙ ምክኒያቶች ቢኖሩትም አንዱና ዋነኛው ምክኒያት በሃገሪቱ ውስጥ ፍትሃዊ የሆነ የፖለቲካ ስርዓት አለመኖሩ ነው። ኢትዮጵያ ብዙ ብሄሮች ብቻ ሳይሆን ብዙ…
Read 1956 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ኢህአዴግ እንደ ገዢ ፓርቲ፣በአጠቃላይ ኢትዮጵያ ውስጥ ተቀባይነት አጥቷል• ለህዝብ ጥያቄ ምላሹ እስራትና ግድያ ከሆነ፣ ችግሩን የበለጠ ያወሳስበዋል• ተቃዋሚዎችና ምሁራን በገዢው ፓርቲ ፍራቻና ተጽዕኖ ሥር ናቸው• ኢህአዴግም በያዘው መንገድ ችግሩን ይፈታል የሚልም እምነት የለኝምበ97 ምርጫ ማግስት የፖለቲካ ቀውሱን ተከትሎ ታስረው…
Read 3265 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በኮንሶ ስለተፈጠረው ተቃውሞና ግጭት የኮንሶ ጥያቄ ኮሚቴ አባል የሆኑትን አቶ ገመቹ ገንፌ የደቡብ ክልል መንግስትኮሚኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሂክማ ኬይረዲን ከአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ ጋር በተፈጠረው ግጭት መነሻምክንያት ዙሪያ እንዲሁም አሁን ስላለበት ሁኔታ በስልክ አነጋግሯቸዋል፡፡‹‹ጫካ ውስጥ ተቀምጠውችግሩን ወደ መንግስት…
Read 3200 times
Published in
ነፃ አስተያየት