ነፃ አስተያየት
የየካቲት 1966ቱ የኢትዮጵያ ማህበራዊ አብዮት፣ የኢትዮጵያ ማህበረ-ፖለቲካዊ ሂደት ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳደረ ታላቅ የዘመን ክስተት ነው፡፡ አዲስ አይነት ማህበራዊ ስርዓትን (social order) ለማነጽ የሞከረ፣ የማህበረ-ፖለቲካዊ ግንኙነታችንን በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ የለወጠ፣ በማህበረሰቡ የእርስ በእርስ ግንኙነት ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳደረ እንዲሁም መልከ-ብዙ…
Read 605 times
Published in
ነፃ አስተያየት
እንጀራችንስ እየሰፋ እየበረከተ ነው?የእህል ምርት ምን ያህል ወረደ? ምን ያህል ተሻሻለ?የኢትዮጵያ የሕዝብ ቁጥር፣ ዘንድሮ ከጃፓን በተጨማሪ ከሜክሲኮም በልጦ፣ ከዓለም ዐሥረኛ ደረጃ ላይ እንደሚቀመጥ የዩኤን መረጃዎች ይነግሩናል።ከአራት ዓመት በኋላ ደግሞ፣ ከራሺያም አልፈን እንሄዳለን። ይሄ አስቀድሞ የታወቀና ያለቀለት ጉዳይ ነው ማለት ይቻላል።…
Read 728 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ፍኖተ ካርታው፣ ከ”ዕውቀት” ጋር ብርቱ ጸብ አለው። “ዕውቀት ላይ ያተኮረ ትምህርት” እንደ አገር ጠላት ነው የተቆጠረው።“ፈተና” ላይ መበርታት ደግሞ፣ ለዕውቀትና ለብቃት ደረጃ ክብር መስጠት ነው። ይሄ ነውር ነው - በፍኖተ ካርታው መነጽር። የሚኒስትሮች ስብሰባ እንዲህ ነው? ለአገሪቱ ካቢኔ የሚቀርቡ የግማሽ…
Read 650 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የአዲስ ዋልታው ጋዜጠኛ ስሜነህ ባይፈርስ ቅዳሜ የካቲት 16 ቀን 2016 ዓ.ም ለንባብ በበቃው አዲስ አድማስ ጋዜጣ “ ‘ፍለጋው አያልቅም…’ የአዲስ ዋልታ የውህደት ፖለቲካ “ የሚል ጽሁፍ አቅርቦ በተለይ “የአዲስ ዋልታ የውህደት ፖለቲካ” የሚለው ሀሳብ ስቦኝ አነበብኩት ። ጋዜጠኛው “ከወንጭፍ” ጋዜጣ…
Read 1016 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ይሓ እና አክሱም፣ ላሊበላ እና ጎንደር፣ ዓምና ካቻምና ስማቸው ሲነሣ የነበረው በሥልጣኔ ታሪክና በቅርስ ሳይሆን በጦርነት ነው።በእርሻ ምርታማነትና በእህል ንግድ ስማቸው መነሣት የነበረባቸው የምዕራብ ጎጃምና የወለጋ፣ የደብረማርቆስና የነቀምት አካባቢዎችስ?የኢትዮጵያ የሥልጣኔ ታሪክ፣ “እንደ አዲስ እያደር ይደምቃል” ተብሎ ቢገለጽ እውነት ነው። “ይሄ…
Read 328 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የይሓ ቤተ መቅደስ አስደናቂ ቅርስ ነው። ከዚሁ አጠገብ ሌላ ሕንጻ በጥንት ዘመን ተገንብቶ እንደነበር የፍርስራሽ ምልክቶች ይጠቁማሉ። ነገር ግን፣ በቂ ምርምር ሳይካሄድበት እስከ 2009 ድረስ ቆይቷል።ቀደም ሲል በተደረጉ አነስተኛ ጥናቶች አማካኝነት የተወሰኑ መረጃዎች መገኘታቸው ግን አልቀረም። እንዲያም ሆኖ፣ የይሓ ግንባታ…
Read 619 times
Published in
ነፃ አስተያየት