ዜና
ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ላይ እየገነባች ያለችው የታላቁ የህዳሴ ግድብ አፄ ምኒልክ በ1902 ከእንግሊዝ ጋር የተፈራረሙትን ውል የሚጥስ ነው ሲል የግብፅ መንግስት ቃል አቀባይ ቢሮ መግለጫ ያወጣ ሲሆን አፄ ምኒልክ ውሉን ሲፈራረሙ የውሀውን ፍሰት አናቆምም እንጂ አንጠቀምበትም በሚል እንዳልተስማሙ ሰነዶች ያመለክታሉ፡፡ …
Read 5438 times
Published in
ዜና
የቢጂአይ ኢትዮጵያ እህት ኩባንያ ካስቴል ወይን ጠጅ ፋብሪካ (ካስቴል ዋይነሪ) በኢትዮጵያ ያመረታቸውን ሰባት ዓይነት የወይን ጠጅ መጠጦች ዛሬ በዝዋይ ያስመርቃል፡፡ የድርጅቱ የሽያጭና የገበያ ማናጀር ወ/ሪት ዓለምፀሐይ በቀለ በተለይ ለአዲስ አድማስ እንደገለጸችው፤ ባለፈው የፈረንጆች ዓመት ካስቴል ዋይነሪ፣ ከእርሻው የለቀመውን የወይን ምርት…
Read 3402 times
Published in
ዜና
“አስር ሳንቲም እንኳን ከአርሶ አደር ገንዘብ አልተሰበሰበም” የወረዳው ፖሊስ በደቡብ ክልል በጋሞ ጎፋ ዞን በቁጫ ወረዳ የሚገኙ አርሶ አደሮች የማንነት ጥያቄ በማንሳታችን በወረዳው ኃላፊዎችና ታጣቂዎች በቅጣት ስም ገንዘብ እየተዘረፍን ነው ሲሉ አማረሩ፡፡ እስካሁን ከዘጠኝ ቀበሌዎች ብቻ ከ170 ሺህ ብር በላይ…
Read 2331 times
Published in
ዜና
Saturday, 22 March 2014 11:54
የደብር አስተዳዳሪዎች በማኅበረ ቅዱሳን ላይ የተቃውሞ መግለጫ ሊያወጡ ነው
Written by Administrator
‹‹ማኅበሩን የማዳከምና የማፍረስ ፖለቲካዊና ሃይማኖታዊ ተልእኮ ነው››/አባላትና ደጋፊዎ ማኅበረ ቅዱሳን የተዘጋጀውን የአስተዳደር መዋቅር ተቆጣጥሮ ለፖለቲካ ጥቅም ሊያውል ይፈልጋል በማለት የሚቃወሙ የአዲስ አበባ የደብር አስተዳዳሪዎች ዛሬ ስብሰባ የሚያካሂዱ ሲሆን፤ የማህበረ ቅዱሳን አባላት በበኩላቸው ዘመቻ ተከፍቶብናል ይላሉ፡፡ የአዲስ አበባ አድባራት አስተዳዳሪዎች ማኅበሩ…
Read 3705 times
Published in
ዜና
Saturday, 15 March 2014 12:34
በማርች 8 የጎዳና ላይ ሩጫ የታሰሩ 10 የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች ቀጠሮ ተጠየቀባቸው
Written by Administrator
ማርች 8 አለማቀፍ የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ በተካሄደው የሴቶች የጎዳና ላይ ሩጫ ‹‹አንዳንድ ያልተገቡ ድርጊቶች ፈፅማችኋል›› በሚል በፖሊስ ቁጥጥር ሥር የዋሉ አስር ከፍተኛ የሰማያዊ ፓርቲ አመራር አባላት ትላንት ፍ/ቤት ቀርበው ፖሊስ አራት ተጨማሪ የምርመራ ቀናት ጠየቀባቸው፡፡ በቁጥጥር ስር የዋሉት 7…
Read 4089 times
Published in
ዜና
Saturday, 15 March 2014 12:39
“ቅዱስ ኤልያስ ይዞት የመጣውን መፅሐፍ” ቤተ ክርስትያን እንድትቀበል ተጠየቀ
Written by Administrator
መጽሐፉ ለአቡነ ማትያስና ለጠ/ሚ ኃይለማርያም እንዲደርሳቸው ተደርጓልደብዳቤው ለእስራኤሉ ጠ/ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታናሁ እና ለተመድ ተልኳል ከተፃፈ ከ2 ሺህ ዓመታት በላይ አስቆጥሯል የተባለውንና ስለ ቅዱስ ኤልያስ መምጣት ምስጢር የሚተነትነውን መጽሐፍ፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተቀብላ ወደተለያዩ ቋንቋዎች በማስተርጎም ምዕመናኖችን እንድታስተምር፣ “ማህበረ ሥላሴ…
Read 11366 times
Published in
ዜና