ዜና
Saturday, 26 April 2014 12:12
የድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ ባለቤትነት የሶማሌ ክልልንና የከተማዋ አስተዳደርን አወዛገበ
Written by Administrator
የፌደራል ባለስልጣናት ጣልቃ ገብተው ሲያረጋጉ ሰንብተዋልየድሬደዋ ዩኒቨርስቲ የሶማሌ ክልል መስተዳድር የባለቤትነት ጥያቄ ተነስቶበት ካለፈው ቅዳሜ ጀምሮ በሚሊሻ ተቆጣጥሮት የነበረ ሲሆን የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስትር ዶ/ር ሽፈራው ተ/ማርያም፣ የቀድሞ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ አዲሱ ለገሠ፣ የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ተፈራ ደርበውን ጨምሮ ሌሎች…
Read 4883 times
Published in
ዜና
እስካሁን 5.2 ሚሊዮን ብር ወጥቶበታል ተብሏል በ“አውሮራ ኤቨንትስ ኦርጋናይዘር” አዘጋጅነት ዛሬ በሚሌኒየም አዳራሽ ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው “ሬጌ ዳንስሆል ኢን ኢትዮጵያ ቁጥር አንድ” የሙዚቃ ድግስ ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን አዘጋጆቹ ገለፁ፡፡ ኮንሰርቱ የተራዘመው ዛሬ ምሽት በጊዮን ሆቴል ከሚቀርበው የአርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ…
Read 2962 times
Published in
ዜና
ፊሊንትስቶን ኢንጂነሪንግ ኩባንያ፤ በአንድ ህንፃ ላይ ለበርካታ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች አገልግሎት መስጠት ያስችላል ያለውን አዲስ ፕሮጀክት ይፋ ያደረገ ሲሆን የመጀመሪያው ባለ 8 ፎቅ ህንፃ በቅርቡ ጎተራ ማሳለጫ አካባቢ ግንባታው ይጀመራል፡፡ ከአንድ ዓመት በላይ በፈጀ ጥናት የአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞችን ችግርና የእድገት…
Read 2400 times
Published in
ዜና
Saturday, 26 April 2014 12:08
“ኤስቪፒ ቴክስታይልስ” በ11 ቢሊዮን ብር የጥጥ ክር ፋብሪካ ሊገነባ ነው
Written by Administrator
ለውጪ ገበያ የሚቀርበውን የጥጥ ክር ምርት በእጥፍ ያሳድጋል ኢትዮጵያን በአለም ከታወቁት ጥቂት የጥጥ ክር አምራች አገራት አንዷ ለማድረግ ያቀደው ኤስቪፒ ቴክስታይልስ በኮምቦልቻ በ11 ቢሊዮን ብር ወጪ ዘመናዊ የጥጥ ክር ፋብሪካ ሊገነባ መሆኑን አስታወቀ፡፡በኮምቦልቻ የሚገነባው ፋብሪካው በቀን እስከ 272.9 ቶን የሚደርስ…
Read 2218 times
Published in
ዜና
Saturday, 26 April 2014 12:08
አምባሳደሩ ታስረው ስለነበሩ ስዊድናውያን ጋዜጠኞች አፈታት የሚተርክ መፅሃፍ አወጡ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ከኦጋዴን ብሄራዊ ነፃ አውጪ ግንባር (ኦብነግ) ጋር ለሽብር ተልዕኮ ሲንቀሳቀሱ ነበር በሚል በቁጥጥር ስር ውለው የተፈረደባቸውን ሁለቱን የስዊድን ጋዜጠኞች በይቅርታ ለማስፈታት ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር የተደረገውን ድርድር እና አጠቃላይ ሂደት የሚያትት መፅሐፍ በቀድሞው የስዊድን አምባሳደር ተዘጋጅቶ ለንባብ በቃ፡፡ ለ4 ዓመታት በኢትዮጵያ…
Read 2696 times
Published in
ዜና
በፌደራል የስነ-ምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ለቀረበባቸው የከባድ ሙስና ክስ ቀደም ባሉት ቀጠሮዎች የክስ መቃወሚያቸውን ያቀረቡት የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፈንታን ጨምሮ በ3 መዝገቦች ክስ የቀረበባቸው ተከሳሾች፣ ያቀረቡትን መቃወሚያ መርምሮ ብይን ለመስጠት ፍ/ቤቱ ለሚያዚያ 30 ቀን 2006 ዓ.ም በድጋሚ…
Read 1840 times
Published in
ዜና