ዜና
ሰላሳ አንዱም ዩኒቨርስቲዎች በኢትዮጵያ የህክምና ትምህርት ጥራት፣ ተደራሽነትና አግባብነት እንዲሁም የጋራ ትብብር ዙሪያ ከፊታችን ረቡዕ ጀምሮ ለሶስት ቀናት በኢንተርኮንቲነንታል ሆቴል እንደሚመክሩ ተገለፀ፡፡ የምክክር ጉባኤውን የወልቂጤ ዩኒቨርስቲ ከ“ፒፕል ቱ ፒፕል” (P2P) እና ከኬንታኪ ዩኒቨርስቲ (ዩኬ) ጋር በመተባበር አዘጋጅተውታል ተብሏል፡፡ የወልቂጤ ዩኒቨርስቲ…
Read 1407 times
Published in
ዜና
የሐውልቱ ሥፍራ 6.5 ሚሊዮን ብር ወጥቶበታል- ጴጥሮስ ያቺን ሰዓት`በሥነ ሥርዓቱ ላይ ይተውናል ከሦስት ዓመት በፊት ከባቡር ፕሮጀክቱ ጋር በተያያዘ ተተክሎ ከነበረበት ሥፍራ መነሳቱን ተከትሎ ውዝግብ ያስነሳው የታላቁ አርበኛ የሰማዕቱ አቡነ ጴጥሮስ ሃውልት፤ ነገ ረፋድ ላይ ከብሄራዊ ሙዚየም ወጥቶ በቀድሞ ሥፍራው…
Read 7162 times
Published in
ዜና
በአቃቤ ህግ ይግባኝ የተጠየቀባቸው የዞን 9 ጦማሪያን፣ በቀረበባቸው አቤቱታ ላይ ትናንት ለጠቅላይ ፍ/ቤቱ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ ቀደም ሲል አቃቤ ህግ፣ ለከፍተኛው ፍ/ቤት በተከሳሾቹ ላይ ያቀረባቸው ማስረጃዎች በአግባቡ ታይተው አልተመዘኑልኝም በሚል የጠቅላይ ፍ/ቤቱ እንደገና እንዲመለከትለት አቤቱታውን ማቅረቡ ይታወሳል፡፡ በአቃቤ ህግ አቤቱታ ላይ…
Read 3314 times
Published in
ዜና
- በፊናቸው ጠቅላላ ጉባኤ እናካሂዳለን ብለዋል- አንዱ ሌላውን “ከሃላፊነት አግጃለሁ” ሲሉ ወስነዋል የመኢአድ ላዕላይ ምክር ቤት፤ የፓርቲው ፕሬዚዳንት አቶ አበባው መሃሪን የከሰሰ ሲሆን፤ ፍ/ቤት አቶ አበባውን ለጊዜው በማገድ፣ የክስ መልስ እንዲያዘጋጁ የአንድ ወር ቀጠሮ ሰጠ፡፡ ለአመታት ከተለያዩ ውዝግቦች እፎይታ ያላገኘው…
Read 3592 times
Published in
ዜና
በ “ማስተር ፕላን” መነሻነት በተለያዩ የኦሮሚያ አካባቢዎች የተፈጠሩ ግጭቶችን፤ እንዲሁም በጐንደር “የአማራ ተወላጅ፣ የቅማንት ተወላጅ” በሚል የተከሰተውን ሁከት እንደመረመሩ የገለፁ የመንግስት እና ገለልተኛ የሰብአዊ መብት ተቋማት፣ የምርመራ ሪፖርት እንደሚያቀርቡ ገለፁ፡፡መንግስታዊ ተቋሞቹ፤ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን እና የህዝብ እንባ ጠባቂ፤ በጋራ…
Read 11313 times
Published in
ዜና
Saturday, 06 February 2016 10:51
ማኅበረ ቅዱሳን የቤተ ክርስቲያኒቱን ወቅታዊ ፈተናዎች የሚዳስስ ዐውደ ርእይ ያዘጋጃል
Written by Administrator
• ከመቶ ሺሕ በላይ ተመልካቾች እንደሚጎበኙት ይጠበቃል• ኦርቶዶክሳዊ ክውን ጥበባት ልዩ ገጽታዎቹ ይኾናሉ ተብሏል• ለአጠቃላይ ዝግጅቱ ከሦስት ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ይደረጋል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ምእመናን፥ የቤተ ክርስቲያኒቱን ዓለም አቀፋዊነት፣ ነባራዊ ሁኔታና ተግዳሮቶች ተረድተው የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ ያስችላል የተባለ ልዩ…
Read 6699 times
Published in
ዜና