ዜና
አምነስቲና ተቃዋሚ ፓርቲዎች እግዱ እንዲነሳ መንግስትን ጠይቀዋል በውጭ ሀገር ሄደው ለመታከም በህግ የተጣለባቸው ከሀገር የመውጣት እገዳ እንዲነሳላቸው በጠበቃቸው አማካይነት ትናንት ለጠቅላይ ፍ/ቤት ያመለከቱት የቀድሞው የአንድነት አመራር አባል አቶ ሀብታሙ አያሌው፤ “በቂ ምክንያት አላቀረቡም” በሚል ፍ/ቤቱ ጥያቄያቸውን አልተቀበለም፡፡ ፍ/ቤቱ ትናንት ከሰዓት…
Read 5340 times
Published in
ዜና
ጥያቄያችን በ10 ቀን ውስጥ ካልተፈፀመ ወደ ክስ እናመራለን ብለዋል በብራና እና በጂባ ላይ 4 ሺህ ስዕሎችን ስለው ለማቅረብ ከሀበሻ ቢራ ጋር የ6.6 ሚሊዮን ብር ውል መዋዋላቸውን የገለፁት ሶስት ሰአሊያን፤ በውሉ መሰረት ክፍያ አልተፈፀመልንም፤ ከውል ውጪም ስራውን እንዳንሰራ ተደርገናል በማለት ኩባንያው…
Read 5047 times
Published in
ዜና
የፕሮፌሰርነት ደረጃዬን ያለአግባብ ከልክሎኛል ብለዋል300 ሺ ብር የሚጠጋ የገንዘብ ክስም አቅርበዋል አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የፕሮፌሰርነት የደረጃ እድገቴን ያለ አግባብ ከልክሎኛል ያሉት ዶ/ር መረራ ጉዲና፤ ከዩንቨርስቲው ማግኘት የሚገባኝን የአገልግሎትና ልዩ ልዩ ክፍያዎችም ነፍጎኛል ሲሉ ክስ አቀረቡ፡፡ለፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት፣ መናገሻ…
Read 10124 times
Published in
ዜና
Saturday, 02 July 2016 11:54
የአዲስ አበባ መስተዳድር ለታክሲ እጥረት መፍትሄ አገኘ - 300 ብስክሌቶችን ገዛ
Written by Administrator
የአንድ ብስክሌት ዋጋ - 35 ሺ ብር! የአዲስ አበባ ነዋሪዎች፣ በታክሲ እጥረት መንገላታታቸውና መማረራቸውን እንርሳው - ሁሉንም ችለውና ተሸክመው ኑሯቸውን ይገፋሉ እንበል፡፡ ግን፣ ከአገሪቱ ኢኮኖሚ ውስጥ ሩብ ያህሉን የምታመነጭ ከተማ፣ በትራንስፖርት እጥረት ስትጨናነቅ ጉዳቱ ቀላል ይሆናል?የከተማዋ ትራንስፖርት ባለስልጣናት፣ “ነዋሪዎችን ከታክሲ…
Read 7145 times
Published in
ዜና
ፀሜክስ ሆቴሎችና ቢዝነስ ማኅበር በዓለም ታዋቂ ከሆነው ኢንተርኮንትኔንታል ሆቴል ግሩፕ ጋር ለ15 ዓመት ባደረገው የአስተዳደር ሽርክና መሰረት፣ክራውን ፕላዛ ሆቴልና ሬስቶራንት በአዲስ አበባ እየገነባ ነው፡፡ ልደታ አካባቢ በፀማይ ግሎባል ቢዝነስ ኢንተርፕራይዝ ማኔጂንግ ዳይሬክተርና ባለቤት በአቶ ረዘነ አያሌው እየተገነባ ያለው ባለ 5…
Read 1685 times
Published in
ዜና
ባለፈው ፋሲካ አካባቢ ደወለልኝ፡፡ ሀዋሳ ነው ያለሁት አለኝ፡፡ እኛ ጋ የሚሰራ አንድ ጓደኛ አለው፡፡ እሱ ጋ መጥቶ እንዳረፈ በኋላ ነውየሰማሁት፡፡ እኔም የምኖረው እዚያው የምሰራበት ሆቴል ክፍል ተሰጥቶኝ ነው፡፡ የምኖረው ሀዋሳ ነኝ ያለው ለካ እዛ መጥቶ ነው፡፡ ለአንድሳምንት ያህል የምሰራበት ሆቴል…
Read 18499 times
Published in
ዜና