ዜና

Rate this item
(7 votes)
ደንበኞች የፅሁፍ፣ የድምፅና የምስል ፋይሎቻቸውን በቀላሉ፣ በፍጥነትና በተመጣጣኝ ዋጋ በኢንተርኔት ለማስተላለፍ የሚችሉበትን አገልግሎት የሚሰጥ ኩባንያ ሥራ ጀመረ፡፡ “ዌብ ስፕሪክስ” የተባለው አገር በቀል ኩባንያ ከመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርና ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር ለሚሰጠው ለዚህ አገልግሎት አነስተኛ ክፍያ እንደሚያስከፍልም ተገልጿል፡፡ ቀደም ሲል…
Rate this item
(6 votes)
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ ሠሞኑን ከ150 የአሜሪካ ኮንግረስ አባላት ጋር በኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ላይ የተወያዩ ሲሆን አዲሱ የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደርም ኢትዮጵያ በተለይ ሽብርን በመከላከል የአሜሪካ ስትራቴጂካዊ አጋር ሆኖ እንደምትቀጥል ከአስተዳደሩ ማረጋገጫ መስጠቱን የውጭ ጉዳይ ቃል አቀባይ አቶ…
Rate this item
(17 votes)
· ከ35 ዓመት በኋላ የህዝቡ ቁጥር ከ204 ሚ. በላይ እንደሚሆን ተገምቷል· እንግሊዝ ለቤተሰብ ምጣኔ አገልግሎት 90 ሚሊዮን ዩሮ እሰጣለሁ ብላለች· “በ2017 ኢትዮጵያ በኢኮኖሚ እድገት ከዓለም ቀዳሚዋ ነች” - የዓለም ባንክ· ኡዝቤክስታን፣ ኔፓል፣ ህንድ በዕድገት ኢትዮጵያን ይከተላሉኢትዮጵያ ፈጣን የህዝብ ቁጥር እድገቷን…
Rate this item
(1 Vote)
“ብክነትና ምዝበራ በፈጸሙት ላይ ህጋዊ እርምጃ ይወሰዳል”በ2008 የበጀት ዓመት በአዲስ አበባ መስተዳድር፣ከ1.4 ቢሊዮን ብር በላይ ያለ አግባብ መባከኑን የከተማዋ ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ባለፈው ረቡዕ ለአዲስ አበባ ም/ቤት ባቀረበው ሪፖርት አስታውቋል፡፡ ሪፖርቱን ለም/ቤቱ ያቀረቡት የከተማ አስተዳደሩ ዋና ኦዲተር ወ/ሮ ፅጌወይን…
Rate this item
(3 votes)
· “የአገሪቱ የፕሬስ እንቅስቃሴ የሚፈለገውን ያህል አልተጠናከረም” - ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ· “የኢትየጵያ ሚዲያ ችግር ቢኖርበትም ጠንካራ ጋዜጠኞች መኖራቸው መዘንጋት የለበትም” - አቶ አማረ አረጋዊየ”ሪፖርተር” ጋዜጣ ባለቤት አቶ አማረ አረጋዊ እና ህገ መንግስቱን በማርቀቅ ሂደት ከፍተኛ ድርሻ የነበራቸው አቶ ክፍሌ ወዳጆ፤…
Rate this item
(2 votes)
ከኢህአዴግ ጋር 12 አጀንዳዎችን መርጠው ለድርድር የተቀመጡት 17 ተደራዳሪ ፓርቲዎች አጠቃላይ ድርድሩን በዘጠና የድርድር ጊዜያት (ቀናት) ለማጠናቀቅ ተስማሙ፡፡ ፓርቲዎቹ ትናንት የተመረጡ 12 አጀንዳዎች ላይ ተወያይተው ቅደም ተከተል በማስያዝ ለመደራደር የተስማሙ ሲሆን በቅድሚያ በምርጫና በፓርቲዎች ስነ ምግባር ጉዳይ እንደራደራለን ብለዋል፡፡ ድርድሩ…