ዜና

Rate this item
(3 votes)
የኢትዮጵያ የፅንስና ማህፀን ሃኪሞች ማህበር 25ኛ ዓመቱን ያከብራልየአፍሪካ ፅንስና የማህፀን ሐኪሞች ፌዴሬሽን ጉባዔ፣ በመጪው የካቲት ወር በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ሊካሄድ ነው፡፡ ‹‹ዘላቂ የልማት ግቦች በአፍሪካ የስነ ተዋልዶ ጤና፣ ዕድሎችና ተግዳሮቶች›› ‹‹በሚል መሪ ሃሳብ በሚካሄደው በዚሁ አህጉር አቀፍ ጉባኤ ላይ…
Rate this item
(7 votes)
“ሰድበኸኛል” በሚል ወጣቱን በጥይት የገደለው፣ 18 ዓመት ተፈርዶበታል የ22 ዓመት የትዳር ጓደኛውንና የ3 ልጆቹን እናት፣ በቅናት መንፈስ ተነሳስቶ በስለት አንገቷን ቀልቶ የገደለው ግለሰብ፤ የ20 ዓመት የእስራት ቅጣት ተወሰነበት፡፡ ተከሳሽ ጎሹ አካባት ጥቅምት 10 ቀን 2009 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ሰዓት ገደማ፣…
Rate this item
(9 votes)
-በቁጥጥር ስር የዋሉ - 24 ሺ -ሰሞኑን የተፈቱ - 9800 -ክስ የሚመሰረትባቸው - 2400- ጉዳያቸው እየተጣራ የሚገኝ - 12 ሺ ተቃዋሚዎች የቀሩት አመራሮችና አባላትም እንዲለቀቁ ጠየቁየአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ታውጆ በቆየባቸው ያለፉት ሁለት ወራት ውስጥ ከ24 ሺ በላይ ግለሰቦች በኮማንድ ፖስቱ…
Rate this item
(6 votes)
• በኹለቱ ዓመታዊ ክብረ በዓላት፣ ከ23 ሚ. ብር በላይ የስዕለት ገቢ ተሰብስቧል• ማሠልጠኛዎች እንዲገነቡና የማኅበራዊ ልማት ተሳትፎው እንዲጠናከር ተጠይቋል በቁሉቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ውስጥ፣ እየተፈጸመ ነው በሚል ከምእመናን በተደጋጋሚ የቀረበው የሙስና አቤቱታ፣ ተጣርቶ አስፈላጊው ርምጃ እንዲወሰድ፣ የምሥራቅ ሐረርጌ…
Rate this item
(14 votes)
የግብፅ ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ኢብራሂም ዮስሪ፤ በህዳሴው ግደብ ላይ ሀገራቸው ከኢትዮጵያና ከሱዳን ጋር የደረሰችበት ስምምነት ውድቅ እንዲሆን ለሀገሪቱ የመንግስት ም/ቤት የህግ መሟገቻ አቀረቡ፡፡ አምባሳደሩ፤ ኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን በአባይ ጉዳይና በህዳሴው ግድብ ዙሪያ የተፈራረሙት ስምምነት የግብፅን ህገ መንግስት የሚቃረንና…
Rate this item
(5 votes)
ጄቲቪ ኢትዮጵያ እና ካሌብ ፊልም ፕሮዳክሽን፤“ሻሞ” በተሰኘው ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማ ሰበብ እየተወዛገቡ ነው፡፡ ካሌብ ፊልም ፕሮዳክሽን፤“የድራማው 3 ክፍል ከእውቅናዬ ውጪ ተላልፏል”ብሏል፡፡ ጄቲቪ በበኩሉ፤ ‹‹ውንጀላው የጣቢያውንመልካም ስም ለማጥፋት የተወጠነ ሴራ ነው›› ሲልአስተባሏል፡፡ ዘወትር እሁድ በየሳምንቱ 4፡30በጄቲቪ የሚተላለፈውን “ሻሞ” ድራማ፤ በተከታታይ ለ18…