ዜና
‹‹በኢትዮጵያ ጉዳይ የአሜሪካ ጣልቃ ገብነት ይቀንሳል›› የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሚከተሉት አዲስ የስደተኞች ፖሊሲ፣ ከሀገሪቱ የሚባረሩ ኢትዮጵያውያን ካሉ መንግስት የፖለቲካ ልዩነት ሳያደርግ ለመቀበል ዝግጁ መሆኑን የመንግስት ኮሚኒኬሽን ሚኒስትር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ ተናግረዋል፡፡ሚኒስትሩ ትናንት ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን በሰጡት መግለጫ ላይ፣…
Read 6246 times
Published in
ዜና
በ‹‹ኤፈርት›› ጉዳይም እወያያለሁ ብሏል ዛሬ እና ነገ በመቀሌ 4ኛ ጠቅላላ ጉባኤውን የሚያካሄደው አረና ትግራይ ለሉአላዊነትና ለፍትህ ፓርቲ፤ በወልቃይት የማንነት ጥያቄ ውዝግብ ላይ፣ ከጎንደር በተፈናቀሉ የትግራይ ተወላጆችና በ‹‹ኤፈርት›› ጉዳይ ላይ አተኩሮ እንደሚወያይ አስታወቀ፡፡ የፓርቲው የስራ አስፈፃሚ አባል አቶ አብርሃ ደስታ ስለ…
Read 5855 times
Published in
ዜና
Sunday, 05 February 2017 00:00
ለደመወዝ ጭማሪ ማጸደቂያ ለሀገረ ስብከቱ ሓላፊዎችየተሰጠው 50ሺ ብር ጉቦ እንዲመለስ ታዘዘ
Written by Administrator
• ድርጊቱን ያጋለጡት፣ “የሥራ ዋስትናችን ለስጋት ተጋልጧል” እያሉ ነው • የማጸደቂያ ‘ስጦታው’ በሌሎችም አድባራት የተለመደ መሆኑ ተጠቁሟል በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት፣ የደብረ ተኣምራት ጻድቃኔ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ካህናትና ሠራተኞች፤ ለተፈቀደላቸው የደመወዝ ጭማሬ ማጽደቂያ በሚል፣ ለሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ…
Read 6541 times
Published in
ዜና
- የመንጃ ፈቃድ እስከማሰረዝ የሚደርሰው የተሻሻለው ህግ በቅርቡ ተግባራዊ መደረግ ይጀምራል፡፡ - በየዕለቱ ከ7 ሰዎች በላይ በትራፊክ አደጋ ይሞታሉ፡፡ በአገሪቱ በከፍተኛ መጠን እየደረሰ ያለውን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስና በአደጋው የሚከሰተውን የሰዎች ሞት ለማስቀረት እገዛ እንደሚያደርግ የተነገረለት የተባለው የተሻሻለው የትራፊክ ህግ ፀደቀ፡፡የትራፊክ…
Read 17012 times
Published in
ዜና
የ‹‹ሰማያዊ›› ፓርቲ ብሄራዊ ም/ቤት ሰብሳቢ አቶ ይድነቃቸው ከበደ፣ የሀሳብ ወሬዎችን በማውራት፣ ሕዝብን በማነሳሳት ወንጀል የተከሰሱ ሲሆን ከፍ/ቤት በዋስ ተለቀዋል፡፡ በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ከትናንት በስቲያ ክሳቸው የተነበበው አቶ ይድነቃቸው፤ ጳጉሜ 13 ቀን 2008 ዓ.ም በግምት ከቀኑ በ3 ሰዓት፣…
Read 1496 times
Published in
ዜና
Sunday, 05 February 2017 00:00
‹‹ኔክስት ስቴጅ ፋውንዴሽን›› ለሜጄር ጀነራል ሀየሎም ት/ቤት ድጋፍ መስጠት ጀመረ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
እ.ኤ.አ በ2015 የተቋቋመው ‹‹ኔክስት ስቴጅ ፋውንዴሽን›› ለሜጀር ጀነራል ሀየሎም አርአያ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎችን ድጋፍ ማድረግ ጀመረ፡፡ ፋውንዴሽኑ በዝቅተኛ የኑሮ ሁኔታ ላይ የሚገኙ 50 ተማሪዎችን ቁርስና ምሳ በማብላትና የደንብ ልብስና የትምህርት ቁሳቁሶችን በማቅረብ ድጋፍ እንደሚያደርግ የፋውንዴሽኑ ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ኤርሚያስ…
Read 1595 times
Published in
ዜና