ዜና

Rate this item
(1 Vote)
በምርጫ 97 ዓ.ም በመራጭነት ለመመዝገብ ጥብቅ ቁጥጥር ይደረግባቸው የነበሩት መስፈርቶች በዘንድሮው የአካባቢና የማሟያ ምርጫ በቸልተኝነት መታለፋቸውን የጠቆሙ መራጮችና የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች፤ የነዋሪነት ማረጋገጫ የቀበሌ መታወቂያ፣ በቀበሌው የነበረው የነዋሪነት ዘመን ቆይታና ከ18 ዓመት በላይ የሚለው የዕድሜ ገደብ በሚገባ መሟላቱ ሳይረጋገጥ የመራጭነት…
Rate this item
(0 votes)
አዲስ ታይምስን በተመለከተ ወደ ፍርድ አመራለሁ ብሏል የሕዝብን ሐሳብ ማናወጥ፣ሕዝቡን በሕገ-መንግስቱ ላይ ማነሳሳትና የመንግስትን ስም በማጥፋት ሦስት ክሶች ክስ የቀረበበት የፍትሕ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳኝለኝ እንዲከላከል ፍርድ ቤቱ ወሰነ፡፡ ማስተዋል አሣታሚ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር በበኩሉ እነዚህን ዕትም…
Rate this item
(0 votes)
አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ (አንድነት) በማተሚያ ቤት ዕጦት ምክንያት ለተቋረጠው የፓርቲው ልሳን ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠት የተለያዩ የገቢ ማስገኛ ዝግጅቶች እና እርዳታዎችን አሰባስቦ የማተሚያ ማሽን ለመግዛት ማቀዱን አስታወቀ፡፡ ፓርቲው በትናንትናው ዕለት በጠራው ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቀው፤ ለአንድ ዓመት ከሁለት ወር ያህል የመንግሥት…
Saturday, 02 February 2013 14:01

“አዲስ ታይምስ” መጽሔት ታገደ

Written by
Rate this item
(7 votes)
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በድጋሚ ተቀጠረ በዓዲ ኀትመትና ማስታወቂያ ሓላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ስም እየታተመ የሚወጣው “አዲስ ታይምስ” መጽሔት፤ ከብሮድካስት ባለሥልጣን የሞያ ብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት እድሳት በመከልከሉ ከኅትመት ውጪ ሆነ፡፡ አሳታሚው ለዝግጅት ክፍላችን እንደገለጸው፤ የአገሪቱ የፕሬስ ሕግ በሚያዘው መሠረት የመጽሔቱን…
Rate this item
(4 votes)
መድረክ አዲስ የትግል አቅጣጫ ማንፌስቶ ያፀድቃል ከአዲስ አበባና የአካባቢ ማሟያ ምርጫ ጋር በተያያዘ የኢህአዴግ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ሬድዋን ሁሴን ስለተቃዋሚ ፓርቲዎች ባለፈው ሳምንት የሰጡትን መግለጫ 29ኙ ፓርቲዎች ተቃወሙ፡፡ አቶ ሬድዋን፤ የተቃዋሚዎች አለመሳተፍ ትርፍም ኪሳራም የለውም ሲሉ መናገራቸው ይታወሳል፡፡ የመግለጫው አጠቃላይ…
Rate this item
(5 votes)
 የጎፋ ቅ/ገብርኤል ምእመናን በደብሩ አስተዳዳሪ ተማረዋል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ‹‹መሠረተቢስ መረጃዎችን በማስተላለፍ ሕዝቡን ለማደናገር ይሠራሉ›› ባላቸው የሚዲያ ተቋማት ላይ ክስ መመሥረቱን አስታወቀ። በጠቅላይ ቤተ ክህነቱ የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ በወጣው ደብዳቤ እንደተገለጸው÷ ክሥ…