ዜና
በምርጫ 97 ዓ.ም በመራጭነት ለመመዝገብ ጥብቅ ቁጥጥር ይደረግባቸው የነበሩት መስፈርቶች በዘንድሮው የአካባቢና የማሟያ ምርጫ በቸልተኝነት መታለፋቸውን የጠቆሙ መራጮችና የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች፤ የነዋሪነት ማረጋገጫ የቀበሌ መታወቂያ፣ በቀበሌው የነበረው የነዋሪነት ዘመን ቆይታና ከ18 ዓመት በላይ የሚለው የዕድሜ ገደብ በሚገባ መሟላቱ ሳይረጋገጥ የመራጭነት…
Read 3208 times
Published in
ዜና
አዲስ ታይምስን በተመለከተ ወደ ፍርድ አመራለሁ ብሏል የሕዝብን ሐሳብ ማናወጥ፣ሕዝቡን በሕገ-መንግስቱ ላይ ማነሳሳትና የመንግስትን ስም በማጥፋት ሦስት ክሶች ክስ የቀረበበት የፍትሕ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳኝለኝ እንዲከላከል ፍርድ ቤቱ ወሰነ፡፡ ማስተዋል አሣታሚ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር በበኩሉ እነዚህን ዕትም…
Read 3437 times
Published in
ዜና
አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ (አንድነት) በማተሚያ ቤት ዕጦት ምክንያት ለተቋረጠው የፓርቲው ልሳን ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠት የተለያዩ የገቢ ማስገኛ ዝግጅቶች እና እርዳታዎችን አሰባስቦ የማተሚያ ማሽን ለመግዛት ማቀዱን አስታወቀ፡፡ ፓርቲው በትናንትናው ዕለት በጠራው ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቀው፤ ለአንድ ዓመት ከሁለት ወር ያህል የመንግሥት…
Read 4205 times
Published in
ዜና
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በድጋሚ ተቀጠረ በዓዲ ኀትመትና ማስታወቂያ ሓላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ስም እየታተመ የሚወጣው “አዲስ ታይምስ” መጽሔት፤ ከብሮድካስት ባለሥልጣን የሞያ ብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት እድሳት በመከልከሉ ከኅትመት ውጪ ሆነ፡፡ አሳታሚው ለዝግጅት ክፍላችን እንደገለጸው፤ የአገሪቱ የፕሬስ ሕግ በሚያዘው መሠረት የመጽሔቱን…
Read 5531 times
Published in
ዜና
Saturday, 02 February 2013 13:43
ኢህአዴግ “የተቃዋሚዎች አለመሳተፍ ጥቅምም ጉዳት የለውም” ማለቱን 29 ፓርቲዎች ተቃወሙ
Written by አበባየሁ ገበያው እና ሠላም ገረመው
መድረክ አዲስ የትግል አቅጣጫ ማንፌስቶ ያፀድቃል ከአዲስ አበባና የአካባቢ ማሟያ ምርጫ ጋር በተያያዘ የኢህአዴግ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ሬድዋን ሁሴን ስለተቃዋሚ ፓርቲዎች ባለፈው ሳምንት የሰጡትን መግለጫ 29ኙ ፓርቲዎች ተቃወሙ፡፡ አቶ ሬድዋን፤ የተቃዋሚዎች አለመሳተፍ ትርፍም ኪሳራም የለውም ሲሉ መናገራቸው ይታወሳል፡፡ የመግለጫው አጠቃላይ…
Read 3431 times
Published in
ዜና
የጎፋ ቅ/ገብርኤል ምእመናን በደብሩ አስተዳዳሪ ተማረዋል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ‹‹መሠረተቢስ መረጃዎችን በማስተላለፍ ሕዝቡን ለማደናገር ይሠራሉ›› ባላቸው የሚዲያ ተቋማት ላይ ክስ መመሥረቱን አስታወቀ። በጠቅላይ ቤተ ክህነቱ የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ በወጣው ደብዳቤ እንደተገለጸው÷ ክሥ…
Read 6086 times
Published in
ዜና