ዜና
አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ (አንድነት) በማተሚያ ቤት ዕጦት ምክንያት ለተቋረጠው የፓርቲው ልሳን ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠት የተለያዩ የገቢ ማስገኛ ዝግጅቶች እና እርዳታዎችን አሰባስቦ የማተሚያ ማሽን ለመግዛት ማቀዱን አስታወቀ፡፡ ፓርቲው በትናንትናው ዕለት በጠራው ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቀው፤ ለአንድ ዓመት ከሁለት ወር ያህል የመንግሥት…
Read 4187 times
Published in
ዜና
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በድጋሚ ተቀጠረ በዓዲ ኀትመትና ማስታወቂያ ሓላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ስም እየታተመ የሚወጣው “አዲስ ታይምስ” መጽሔት፤ ከብሮድካስት ባለሥልጣን የሞያ ብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት እድሳት በመከልከሉ ከኅትመት ውጪ ሆነ፡፡ አሳታሚው ለዝግጅት ክፍላችን እንደገለጸው፤ የአገሪቱ የፕሬስ ሕግ በሚያዘው መሠረት የመጽሔቱን…
Read 5493 times
Published in
ዜና
Saturday, 02 February 2013 13:43
ኢህአዴግ “የተቃዋሚዎች አለመሳተፍ ጥቅምም ጉዳት የለውም” ማለቱን 29 ፓርቲዎች ተቃወሙ
Written by አበባየሁ ገበያው እና ሠላም ገረመው
መድረክ አዲስ የትግል አቅጣጫ ማንፌስቶ ያፀድቃል ከአዲስ አበባና የአካባቢ ማሟያ ምርጫ ጋር በተያያዘ የኢህአዴግ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ሬድዋን ሁሴን ስለተቃዋሚ ፓርቲዎች ባለፈው ሳምንት የሰጡትን መግለጫ 29ኙ ፓርቲዎች ተቃወሙ፡፡ አቶ ሬድዋን፤ የተቃዋሚዎች አለመሳተፍ ትርፍም ኪሳራም የለውም ሲሉ መናገራቸው ይታወሳል፡፡ የመግለጫው አጠቃላይ…
Read 3413 times
Published in
ዜና
የጎፋ ቅ/ገብርኤል ምእመናን በደብሩ አስተዳዳሪ ተማረዋል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ‹‹መሠረተቢስ መረጃዎችን በማስተላለፍ ሕዝቡን ለማደናገር ይሠራሉ›› ባላቸው የሚዲያ ተቋማት ላይ ክስ መመሥረቱን አስታወቀ። በጠቅላይ ቤተ ክህነቱ የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ በወጣው ደብዳቤ እንደተገለጸው÷ ክሥ…
Read 6068 times
Published in
ዜና
Saturday, 26 January 2013 12:14
“ከባህር ዳር ዩኒቨርስቲ የተባረሩ ተማሪዎች ቁጥር ከ700 በላይ ደርሷል” - ተማሪዎች “ከግቢው የወጡት ሕግ አናከብርም ያሉ ጥቂት ተማሪዎች እንጂ የተባረረ ተማሪ የለም” - ዩኒቨርስቲው
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
በባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ሥር በሚገኙ አራት ካምፓሶች የሚማሩ ከ700 በላይ የሚሆኑ ተማሪዎች ከግቢው መባረራቸውን የገለፁ ምንጮች፤ ለተማሪዎቹ መውጣት ምክንያቱ በዩኒቨርስቲ ውስጥ የትኛውም የሃይማኖት ሥርዓትን ማከናወን እና የሃይማኖት አልባሣትን መልበስ የሚከለክለው ደንብ ተግባራዊ መደረጉን ተከትሎ “ኒቃን” የተባለውን ቀሚስ ለብሰው በተገኙ 15…
Read 5414 times
Published in
ዜና
የካናዳው ‹‹ቃሌ የኢትጵያውያን የውይይት መድረክ›› ከጎናችሁ ነኝ ብሎናል 29ኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ ለመታገል ባለ አስራ አምስት ነጥብ የመግባቢያ ሰነዱ ላይ ነገ ተወያይተው እንደሚያፀድቁት የተገለፀ ሲሆን አገሪቱንና ኢትዮጵያውያንን ተጠቃሚ ያደርጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ የፓርቲዎቹ ሰብሳቢ አስታወቁ፡፡ የመግባቢያ ሰነዱ የህዝብ የበላይነት እንዲሁም ዲሞክራሲያዊ…
Read 3086 times
Published in
ዜና