ዜና
(ወ/ሮ ሂክማ ኬይረዲን፤ የደቡብ ክልል መንግሥት ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት ኃላፊ) የችግሩ ምክንያት በዲላ የንግዱ ማኅበረሰብና የጌዴኦ ዞን ሕብረት ሥራ ዩኒየን መካከል የቦታ ይገባኛል ክርክር ነበር፡፡ ባለፉት ጊዜያት ፍ/ቤቱ አክራክሮ ውሳኔም አስተሳልፎ ወደ አፈፃፀም ሂደት ሊገባ ነበር፡፡ በዚህ ሂደት ውስጥ ቦታው ለዩኒየኑ…
Read 4479 times
Published in
ዜና
- የወህኒ ቤቱ ጠባቂዎች እስረኞቹ እንዲያመልጡ ትብብር አድርገውላችዋል በህገ ወጥ መንገድ ድንበር ጥሰው ገብተዋል በሚል በደቡባዊ የመን በሚገኝ እስር ቤት ውስጥ ታስረው የነበሩ 1 ሺህ ህገወጥ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ባለፈው ረቡዕ ሌሊት አምልጠው መጥፋታቸውን አንድ የአገሪቱ የደህንነት ሃላፊ ማስታወቃቸውን አጃንስ ፍራንስ…
Read 3947 times
Published in
ዜና
የቀብር ስነ ስርአታቸው ባለፈው ማክሰኞ በአዲስ አበባ ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ለተፈፀመው አንጋፋው ፖለቲከኛ ኢ/ር ኃይሉ ሻወል በመኢአድ ፅ/ቤት በነገው እለት የመታሰቢያ ዝግጅት ይደረጋል። በመታሰቢያ ዝግጅቱ ላይ የፓርቲ አመራሮች፣ የዩኒቨርሲቲ ምሁራን፣ ፖለቲከኞችን ጨምሮ የስራ አጋሮቻቸውና ቤተሰቦቻቸው እንደሚገኙ ከመኢአድ ፅ/ቤት ያገኘነው መረጃ…
Read 1325 times
Published in
ዜና
የሟቾች ቁጥር እያሻቀበ ነው- ትላንት በአርሲ - ኦጄ፣ ከ30 በላይ ሰዎች ሞተዋል በኢሬቻ በዓል ላይ በደረሰው እልቂት በተቀሰቀሰው ቁጣ ምክንያት ሳምንቱን በተለያዩ የኦሮሚያ አካባቢዎች ከፍተኛ ተቃውሞና ግጭት ተከስቶ የበርካቶች ህይወት ጠፍቷል፡፡ በትላንትናው ዕለት በአርሲ ነገሌና አርሲአጄ አካባቢ፣ በተከሰተ ግጭት ከ30…
Read 9994 times
Published in
ዜና
“ለደህንነታችን ዋስትና የሚሰጠን አካል የለም” ባለሀብቶች- “ቢሻን ጋሪ ሎጅ” ላይ በደረሰው ዘረፋና ቃጠሎ ፖሊስ ጥቃቱ እንዳይደርስ ከመከላከል ተቆጥቧል- ፖሊስ ጣቢያዎች፣ ፍርድ ቤቶች፣ ማዘጋጃ ቤቶችና የመንግስት ተቋማት ወድመዋልበኢሬቻ በዓል አከባበር ወቅት የተከሰተውን የበርካቶች ህልፈተ ህይወት ተከትሎ በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በተቀሰቀሰው…
Read 9559 times
Published in
ዜና
የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) መስራችና ፕሬዚዳንት እንዲሁም በ97 ምርጫ የቅንጅት ሊቀመንበር የነበሩት አንጋፋው ፖለቲከኛ ኢ/ር ሃይሉ ሻወል በ80 አመታቸው ትናንት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል አስክሬናቸው ዛሬ አዲስ አበባ የሚገባ ሲሆን፡፡ የቀብር ስነስርዓታቸው መቼ እንደሚፈፀም አልተወሰነም ተብሏል፡፡ ኢ/ር ሀይሉ ሻወል…
Read 5828 times
Published in
ዜና