ዜና

Rate this item
(6 votes)
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር 25ኛ ዓመት የብር ኢዮበልዩ በዓሉን ያከበረ ሲሆን ማኅበሩ ስኬታማ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን የቦርድ ሊቀመንበሩ አሳታውቀዋል፡፡ ማኅበሩ 25ኛ የብር ኢዮበልዩ በዓሉንና ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤውን ከትናንት በስቲያ በሸራተን ሆቴል ባከበረበት ወቅት የቦርድ ሊቀመንበሩ ኢ/ር አበራ በቀለ፣ ከጋዜጠኞች…
Rate this item
(6 votes)
በአውሮፓ ትልቁ የሆቴል ዘርፍ ኩባንያ የሆነው የፈረንሳዩ አኮር ሆቴልስ ግሩፕ በአዲስ አበባ ሶስት ደረጃቸውን የጠበቁ ሆቴሎችን ለመክፈት የሚያስችለውን የግንባታና የማኔጅመንት ስምምነት ከኢትዮጵያውያን ባለሃብቶች ጋር መፈጸሙን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ኩባንያው ባለፈው ረቡዕ ያወጣውን መግለጫ ጠቅሶ ዘገባው እንዳለው፣ በአዲስ አበባ ከተማ የተለያዩ አካባቢዎች የሚገነቡት…
Rate this item
(4 votes)
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር 25ኛ ዓመት የብር ኢዮበልዩ በዓሉን ያከበረ ሲሆን ማኅበሩ ስኬታማ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን የቦርድ ሊቀመንበሩ አሳታውቀዋል፡፡ ማኅበሩ 25ኛ የብር ኢዮበልዩ በዓሉንና ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤውን ከትናንት በስቲያ በሸራተን ሆቴል ባከበረበት ወቅት የቦርድ ሊቀመንበሩ ኢ/ር አበራ በቀለ፣ ከጋዜጠኞች…
Rate this item
(2 votes)
ለወራት ሲያወዛግብ በነበረው የሠማያዊ ፓርቲ አመራርነት ጉዳይ ላይ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ውሳኔ የሰጠ ሲሆን በቅርቡ በተደረገ ጠቅላላ ጉባኤ የተመረጡት አቶ የሸዋስ አሰፋ የፓርቲው ህጋዊ ሊቀመንበር መሆናቸውን አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ተስፋለም በላይ ጉዳዩን አስመልክቶ…
Rate this item
(2 votes)
የደቡብ ኮርያ የጦር ሃይል አባላት የሆኑ ወታደሮች በኮርያ ዘመቻ ወቅት የተሳተፉና በጽናት በመታገል ታላቅ ውለታ የሰሩ ኢትዮጵያውያን ዘማቾችን ለመርዳት የሚውል የገንዘብ ድጋፍ እያሰባሰቡ እንደሚገኙ ተዘግቧል፡፡የደቡብ ኮርያ ጦር በኦፊሻል የፌስቡክ ገጹ ላይ ያወጣውን መረጃ ጠቅሶ ኮፖጆላ የተባለው ድረገጽ ትናንት እንደዘገበው፣ የአገሪቱ…
Rate this item
(7 votes)
የተለመደው የቪዛ አሰጣጥ ሂደት ይቀጥላል ተብሏልየአሜሪካ መንግስት ባወጣው አዲስ መመሪያ መሰረት በኢትዮጵያውያን የቪዛ አሰጣጥ ሂደት ላይ ለውጥ መደረጉንና እገዳ እንደተጣለ ተደርጎ የሚናፈሰው ወሬ ከእውነት የራቀ መሆኑን የገለፀው የአሜሪካ ኤምባሲ፤ የተለመደው የቪዛ አሰጣጥ ሂደት ይቀጥሏል ብሏል፡፡ የቪዛ ማደሻ ጊዜው ካለፈ ከ12…