ዜና
Sunday, 19 February 2017 00:00
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር 25ኛ ዓመታ የብር ኢዮበልዩ በዓሉን አከበረ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር 25ኛ ዓመት የብር ኢዮበልዩ በዓሉን ያከበረ ሲሆን ማኅበሩ ስኬታማ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን የቦርድ ሊቀመንበሩ አሳታውቀዋል፡፡ ማኅበሩ 25ኛ የብር ኢዮበልዩ በዓሉንና ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤውን ከትናንት በስቲያ በሸራተን ሆቴል ባከበረበት ወቅት የቦርድ ሊቀመንበሩ ኢ/ር አበራ በቀለ፣ ከጋዜጠኞች…
Read 2488 times
Published in
ዜና
በአውሮፓ ትልቁ የሆቴል ዘርፍ ኩባንያ የሆነው የፈረንሳዩ አኮር ሆቴልስ ግሩፕ በአዲስ አበባ ሶስት ደረጃቸውን የጠበቁ ሆቴሎችን ለመክፈት የሚያስችለውን የግንባታና የማኔጅመንት ስምምነት ከኢትዮጵያውያን ባለሃብቶች ጋር መፈጸሙን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ኩባንያው ባለፈው ረቡዕ ያወጣውን መግለጫ ጠቅሶ ዘገባው እንዳለው፣ በአዲስ አበባ ከተማ የተለያዩ አካባቢዎች የሚገነቡት…
Read 3541 times
Published in
ዜና
Sunday, 19 February 2017 00:00
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር 25ኛ ዓመታ የብር ኢዮበልዩ በዓሉን አከበረ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር 25ኛ ዓመት የብር ኢዮበልዩ በዓሉን ያከበረ ሲሆን ማኅበሩ ስኬታማ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን የቦርድ ሊቀመንበሩ አሳታውቀዋል፡፡ ማኅበሩ 25ኛ የብር ኢዮበልዩ በዓሉንና ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤውን ከትናንት በስቲያ በሸራተን ሆቴል ባከበረበት ወቅት የቦርድ ሊቀመንበሩ ኢ/ር አበራ በቀለ፣ ከጋዜጠኞች…
Read 1093 times
Published in
ዜና
ለወራት ሲያወዛግብ በነበረው የሠማያዊ ፓርቲ አመራርነት ጉዳይ ላይ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ውሳኔ የሰጠ ሲሆን በቅርቡ በተደረገ ጠቅላላ ጉባኤ የተመረጡት አቶ የሸዋስ አሰፋ የፓርቲው ህጋዊ ሊቀመንበር መሆናቸውን አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ተስፋለም በላይ ጉዳዩን አስመልክቶ…
Read 1488 times
Published in
ዜና
የደቡብ ኮርያ የጦር ሃይል አባላት የሆኑ ወታደሮች በኮርያ ዘመቻ ወቅት የተሳተፉና በጽናት በመታገል ታላቅ ውለታ የሰሩ ኢትዮጵያውያን ዘማቾችን ለመርዳት የሚውል የገንዘብ ድጋፍ እያሰባሰቡ እንደሚገኙ ተዘግቧል፡፡የደቡብ ኮርያ ጦር በኦፊሻል የፌስቡክ ገጹ ላይ ያወጣውን መረጃ ጠቅሶ ኮፖጆላ የተባለው ድረገጽ ትናንት እንደዘገበው፣ የአገሪቱ…
Read 2402 times
Published in
ዜና
የተለመደው የቪዛ አሰጣጥ ሂደት ይቀጥላል ተብሏልየአሜሪካ መንግስት ባወጣው አዲስ መመሪያ መሰረት በኢትዮጵያውያን የቪዛ አሰጣጥ ሂደት ላይ ለውጥ መደረጉንና እገዳ እንደተጣለ ተደርጎ የሚናፈሰው ወሬ ከእውነት የራቀ መሆኑን የገለፀው የአሜሪካ ኤምባሲ፤ የተለመደው የቪዛ አሰጣጥ ሂደት ይቀጥሏል ብሏል፡፡ የቪዛ ማደሻ ጊዜው ካለፈ ከ12…
Read 3246 times
Published in
ዜና