ዜና
Monday, 11 September 2017 00:00
በኢሬቻ በአል ላይ ህይወታቸው ላለፈ ዜጎች የቆመውን ሃውልት ኦፌኮ እቃወማለሁ አለ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ)፤ በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ባለፈው ዓመት መስከረም 22 ቀን 2009 ዓ.ም በኢሬቻ በዓል ላይ ህይወታቸው ላለፈ ዜጎች መታሰቢያ በሚል በክልሉ መንግሥት የቆመው ሃውልትና የተገነባው ፓርክ ከቦታው እንዲነሳ ጠየቀ፡፡ “ሟቾችን ለማስታወስ ሲባል የመታሰቢያ ፓርክ ተገቢ ባልሆነ ቦታ ተገቢ…
Read 4076 times
Published in
ዜና
የአማራና የትግራይ ክልልን ሲያወዛግቡ ነበር በተባሉት የፀገዴ እና የጠገዴ ወረዳዎች መካከል የድንበር ማካለል ስምምነት መፈጸሙ ተገለጸ፡፡ የሁለቱ ክልል ፕሬዚዳንቶች አቶ ገዱ አንዳርጋቸውና አቶ አባይ ወልዱ፤በጠገዴ ወረዳ በምትገኘው ቅርቃር ከተማ ተገኝተው ስምምነቱን እንደፈጸሙ ታውቋል፡፡ በስምምነቱ መሰረት ለረጅም ዓመታት ሲያወዛግቡ ነበር የተባሉት…
Read 5950 times
Published in
ዜና
ከኢህአዴግ ጋር በድርድር ላይ ከሚገኙ ተቃዋሚዎች መካከል መኢአድ እና ኢዴፓን ጨምሮ 12 ፓርቲዎች በጋራ ተወካዮች ለመደራደርተስማምተዋል፡፡ ፓርቲዎቹ ከትናንት በስቲያ በሰጡት መግለጫ፤ አንድ ዓይነት የመደራደሪያ አጀንዳዎችን በጋራ ቀርፀው ለአደራዳሪው አካል ማስገባታቸውን ጠቁመዋል፡፡ ለድርድሩ በጋራ ለመቅረብ የተስማሙት ፓርቲዎች፡- የመላው ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት…
Read 1272 times
Published in
ዜና
አንጋፋው ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት፤ ከጀርመኑ ሙልባወር ኩባንያ ጋር በመተባበር የስማርት ካርድ ህትመት ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ፡፡ ማተሚያ ቤቱ ከዚህ ቀደም ሚስጥራዊ ህትመቶችን በወረቀትና በቀለም ቴክኖሎጂ ያከናውን እንደነበር የጠቆሙት የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ተካ አባዲ፤ በዓለማቀፍ ደረጃ በአብዛኛው ሚስጥራዊ ህትመቶች…
Read 1845 times
Published in
ዜና
· ነፃ ያልወጣ ህዝብ ግንኙነት፣ መረጃ በነፃነት ሊሰጥ አይችልም -የ“ሰንደቅ” አዘጋጅ· መንግሥትን ሲያብጠለጥሉ ለሚውሉ ሚዲያዎች እንዴትየዲሞክራሲ ፈንድ ይሰጣል? - የብሮድካስት ባለስልጣን ኃላፊ· “የመንግሥት ኃላፊዎች ከግል ሚዲያዎች ይሸሻሉ” - ጥናት· በግል ሚዲያ የውይይት መድረክ፣ “ቃና” እንዲታገድ ተጠየቀ· መንግስት፤ ለማገድ የሚያስችል የህግ…
Read 8092 times
Published in
ዜና
በኢትዮጵያ 15 ሚሊዮን ያህል የቡና አምራች ገበሬዎች ህይወት፤ በዓለም ሙቀት መጨመር ሳቢያ ለአደጋ መጋለጡን አልጀዚራ ዘግቧል፡፡ በአፍሪካ በቡና አምራችነት ቀዳሚ የሆነችውና በዓለም በ5ኛ ደረጃ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ፤ በአሁን ወቅት 15 ሚሊዮን ያህል የቡና አምራች ገበሬዎቿ ከሙቀት መጨመር ጋር በተያያዘ፣ የቡና…
Read 3512 times
Published in
ዜና