ዜና
Monday, 25 September 2017 11:41
በዘንድሮ የኢሬቻ በዓል ግጭት እንዳይፈጠር ቅድመ - ጥንቃቄ ሊወሰድ ይገባል ተባለ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የፀጥታ ኃይሎች ከኃይል እርምጃ እንዲቆጠቡ ተጠየቀ“ኬንያ፤ ኢትዮጵያውያን የፖለቲካ ስደተኞችን አሳልፋ እየሰጠች ነው” - (ሂዩማን ራይትስዎች) በዘንድሮ የኦሮሞ ህዝብ “የምስጋና በዓል” ኢሬቻ አከባበር ላይ የፀጥታ ኃይሎች ከማንኛውም የኃይል እርምጃ በመቆጠብ በዓሉ ያለግጭት እንዲያልፍ የበኩላቸውን እንዲወጡ ያሳሰበው “ሂውማን ራይትስ ዎች”፤ ባለፈው ዓመት…
Read 3160 times
Published in
ዜና
Sunday, 17 September 2017 00:00
በርካቶችን ለሞት የዳረገው የኦሮሚያ - ሶማሌ ግጭት እስከ ትናንት አለመቆሙን መንግስት አስታውቋል
Written by አለማየሁ አንበሴ
በኦሮሚያ እና በሱማሌ ክልሎች መካከል የተፈጠረው ግጭት እንደቀድሞ የወሰን ጉዳይ እንዳልሆነ የተጠቆመ ሲሆን፣ ትክክለኛ መንስኤው እየተጣራ መሆኑን ያስታወቁት የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ፤ ግጭቱ እስከ ትናንት አርብ ድረስ በተለያዩ ቀበሌዎች መቀጠሉንና በርካቶች ተገድለው፣ ከ20 ሺህ በላይ ዜጎች መፈናቀላቸውን…
Read 11661 times
Published in
ዜና
Sunday, 17 September 2017 00:00
ኢህአዴግ የምርጫ ሥርአቱ ወደ “ቅይጥ - ትይዩ” እንዲለወጥ ሃሳብ አቀረበ
Written by አለማየሁ አንበሴ
· ጠ/ሚኒስትሩ የምርጫ ቦርድ ኃላፊን ለማሾም ከሁሉም አገር አቀፍፓርቲዎች ጋር ምክክር እንዲያደርጉ የማሻሻያ ሃሳብ ቀርቧልሁለተኛው የገዥው ፓርቲና የተቃዋሚዎች ድርድር፣ የፊታችን ሐሙስ የሚካሄድ ሲሆን ኢህአዴግ እስከ ዛሬ ድረስ በስራ ላይ የቆየው የአብላጫ ድምፅ የምርጫ ሥርአት በ “ቅይጥ” እና “ትይዩ” የምርጫ ሥርአት…
Read 7260 times
Published in
ዜና
ምርጫው፤“በነባሩ አስተዳደር” ወይስ “በቅማንት ራስ ገዝ” የሚል ነውየፌዴሬሽን ም/ቤት ባቀረበው ጥያቄ መሰረት፣ የቅማንት ህዝብ ራስን በራስ የማስተዳደር ህዝበ ውሳኔ በነገው ዕለት የሚካሄድ ሲሆን ከ23 ሺ በላይ ሰዎች ድምጽ ይሰጡበታል ተብሏል፡፡ ጊዜያዊ ውጤቱም ህዝበ ውሳኔው እንደተጠናቀቀ፣ በየቀበሌ ፅ/ቤቶችና ምርጫ ጣቢያዎች እንደሚለጠፍ…
Read 3664 times
Published in
ዜና
· “አደጋው ከመድረሱ በፊት ቅድመ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶ ነበር”· ከ2800 በላይ ሰዎች ተፈናቅለዋል የአዋሽ ወንዝ ሙላትን በተመለከተ የኦሮሚያና የአፋር ክልሎች ቅድመ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳስቦ እንደነበር ያስታወቀው የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን፤የአዋሽ ወንዝ መጥለቅለቅ ከ11 ዓመታት በኋላ የተፈጠረ ከባድ የጎርፍ አደጋ…
Read 3292 times
Published in
ዜና
“ተጨማሪ አደጋ እንዳይደርስ አካባቢውበአደጋ ቀጠናነት መታጠር አለበት”በአዲስ አበባ በተለምዶ “ቆሼ” ተብሎ በሚጠራው ቦታ፣ ከትላንት በስቲያ ሐሙስ፣ከቀኑ 6፡15 ላይ በድጋሚ በደረሰ የቆሻሻ መደርመስ አደጋ፣ የአንድ ሰው ህይወት ማለፉን የአዲስ አበባ እሣትና ድንገተኛ አደጋዎች መቆጣጠርና መከላከል ኮሚሽን፣ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ…
Read 2763 times
Published in
ዜና