ዜና
Saturday, 25 November 2017 09:17
ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ከ100 ሺህ በላይ ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል
Written by አለማየሁ አንበሴ
የደቡብ ሱዳን ስደተኞች ግማሽ ሚሊዮን ደርሰዋል ባለፉት 10 ወራት ከ100 ሺህ በላይ ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ መግባታቸውን የጠቆመው የተባበሩት መንግስታት የእርዳታና ሰብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ፤ በሀገሪቱ ከሚገኙት 9 መቶ ሺህ ያህል ስደተኞች ግማሽ ያህሉ ደቡብ ሱዳናውያን ናቸው ብሏል፡፡ በስደተኞች ጉዳይ ላይ ወቅታዊ…
Read 2853 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ መንግስት ተጨማሪ 70ሺህ ቶን ስንዴ ለመግዛት አለማቀፍ ጨረታ ማውጣቱ የተገለፀ ሲሆን ከጥቂት ቀናት በፊት 400 ሺህ ቶን ስንዴ በዓለማቀፍ ጨረታ መግዛቱ ይታወቃል፡፡ የአሁኑ ጨረታ የወጣው የስንዴ ግዥው በቂ ባለመሆኑ ነው ተብሏል፡፡የዓለም ባንክ የመረጃ ምንጮች እንደጠቆሙት፤ የዘንድሮ የስንዴ ግዥ ካለፈው…
Read 3324 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን የ4 ወር የግብር አሠባሠብ አፈፃፀሙን አስመልክቶ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ለህግ ተገዢነት ባለመጎልበቱ ምክንያት ግብር በአግባቡ ለመሰብሠብ መቸገሩን አስታውቋል፡፡የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሞገስ ባልቻ በመግለጫቸው እንደ ጠቀሱት መስሪያ ቤቱ በ2010 ዓ.ም በአጠቃላይ 230 ቢሊዮን ብር ለመሠብሠብ ያቀደ…
Read 2856 times
Published in
ዜና
Saturday, 25 November 2017 09:14
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ፤ አጠቃላይ ሀብቱ 21 ቢ. ብር መድረሱን ገለፀ
Written by Administrator
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አጠቃላይ የሃብት መጠኑ 21 ቢሊዮን ብር መድረሱን የገለፀ ሲሆን በተለያዩ የንግድና ኢንቨስትመንት ዘርፎች ለተሰማሩ ባለሀብቶች የሰጠው የብድር መጠንም 10.9 ቢሊዮን ብር እንደደረሰ አስታውቋል፡፡ የባንኩ የባለአክሲዮኖች 18ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ህዳር 9 ቀን 2010 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ ባከናወነበት ወቅት…
Read 3237 times
Published in
ዜና
በዩኒቨርሲቲው በተፈጠረ ውጥረት ተማሪዎች ከግቢው እየወጡ ነው ከትግራይ ክልል የመጡ ተማሪዎች ግቢውን ለቀው መውጣታቸውን ተከትሎ ለሣምንታት በውጥረት የሰነበተው የመቱ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት፣ የሥራ መልቀቂያ ደብዳቤ ያስገቡ ሲሆን ተማሪዎች ግቢውን ለቀው እየወጡ ነው ተብሏል፡፡ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በበኩሉ፤ ተማሪዎች ተረጋግተው ትምህርታቸውን እንዲቀጥሉ…
Read 11717 times
Published in
ዜና
ዚምባቡዌን ላለፉት 40 ዓመታት ገደማ የመሩት የ93 ዓመቱ አዛውንት ሮበርት ሙጋቤ፣ ሰሞኑን በአገሪቱ ወታደራዊ ሃይል ከሥልጣን መነሳታቸውን ተከትሎ፣ በዚምባቡዌ ለ26 ዓመታት በጥገኝነት የኖሩት የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዚደንት ኮሎኔል መንግስቱ ኃ/ማርያም ዕጣ ፈንታ አነጋጋሪ ሆኗል፡፡ የዚምባቡዌ ወታደራዊ ሃይል በሙጋቤ ላይ የወሰደውን እርምጃ…
Read 13210 times
Published in
ዜና