ዜና

Rate this item
(0 votes)
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የህጻናት መርጃ ድርጅት ዩኒሴፍ በኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች በተቀሰቀሱ ግጭቶች ከመኖሪያ ቀያቸው የተፈናቀሉ 84 ሺህ 659 የሚገመቱ በአንደኛ ደረጃ ትምህርት የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ህጻናት ምንም አይነት የትምህርት አገልግሎት እያገኙ እንዳልሆነ አስታውቋል፡፡ ዩኒሴፍ ትናንት የሰጠውን መግለጫ ጠቅሶ አናዶሉ…
Rate this item
(8 votes)
ደንበኞች ባሉበት ሆነው የአየር መንገዱን ሙሉ አገልግሎት ማግኘት ያስችላቸዋል የኢትዮጵያ አየር መንገድ ደንበኞቹ ባሉበት ቦታ ሆነው የአየር መንገዱን የተለያዩ አገልግሎቶችን ማግኘት የሚችሉበትን የተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያ (አፕሊኬሽን) ተግባራዊ ማድረጉን አስታውቋል፡፡ ይህ የመረጃ መተግበሪያ (አፕሊኬሽን) ደንበኞች ተንቀሳቃሽ ስልካቸውን በመጠቀም የበረራ ቲኬት መቁረጥ፣…
Rate this item
(0 votes)
ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር በባቡር መስመር የመገናኘት እቅድ እንዳላትና ከካርቱም ኢትዮጵያ ድንበር የሚደርስ የባቡር መስመር በቅርቡ መገንባት እንደምትጀምር የሱዳኑ ፕሬዚዳንት ኦማር አልበሽር አስታውቀዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከትናንት በስቲያ ከካርቱም ወደ ሌላኛዋ የሱዳን ከተማ ኤልገዚራ የተገነባውን የባቡር መስመር መርቀው ስራ ባስጀመሩበት ወቅት ደቡብ ሱዳን፣…
Rate this item
(4 votes)
“አዲስ ፓርቲ አቋቁመን ትግላችንን እንቀጥላለን” - አቶ ልደቱ አያሌው የኢትዮጵያውያን ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ)፣ በእነ ዶ/ር ጫኔ ከበደ እንዲመራ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መወሰኑን ተከትሎ፣ በፓርቲው ብሄራዊ ም/ቤት ተመርጠናል ያሉት አዲሱ የእነ አቶ አዳነ ታደሰ የአመራር ቡድን፣ከኢዴፓ ወጥተው፣ አዲስ ፓርቲ እንደሚያቋቁሙ ገለጹ፡፡…
Rate this item
(3 votes)
 የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ባለፈው ቅዳሜና እሁድ ባካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ፣ የተሻሻሉትን የፓርቲውን መተዳደሪያ ደንብና የፖለቲካ ፕሮግራም ያጸደቀ ሲሆን የአመራር ለውጥ አለማድረጉን ለአዲስ አድማስ አስታውቋል። በእስር ላይ የሚገኙት ዶ/ር መረራና በቀለ ገርባ በኦፌኮ አመራርነት እንደሚቀጥሉ ታውቋል፡፡ የፓርቲው አመራር አቶ ጥሩነህ ገምታ…
Rate this item
(3 votes)
“የዳኛቸው ሃሳቦች” በሚል የተሰራጨው መፅሐፍ ተሰብስቦ እንዲወገድ ታዟል አንጋፋው የፍልስፍና ምሁር ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ ሃሳቦችን፣ ያለ ፍቃዳቸው ወስደው፣ “የዳኛቸው ሃሳቦች” በማለት ወደ መፅሐፍ ቀይረዋል በሚል ክስ የቀረበባቸው አቶ መሃመድ ሀሰን እና መፅሐፉን ለገበያ በማከፋፈል ድርሻ ነበራቸው የተባሉት አቶ አስራት አብርሃም፣…