ዜና
Saturday, 06 January 2018 12:10
በኦሮሚያና ሶማሌ የተፈናቀሉ 85ሺህ ያህል ህጻናት ትምህርት አያገኙም ተባለ
Written by Administrator
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የህጻናት መርጃ ድርጅት ዩኒሴፍ በኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች በተቀሰቀሱ ግጭቶች ከመኖሪያ ቀያቸው የተፈናቀሉ 84 ሺህ 659 የሚገመቱ በአንደኛ ደረጃ ትምህርት የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ህጻናት ምንም አይነት የትምህርት አገልግሎት እያገኙ እንዳልሆነ አስታውቋል፡፡ ዩኒሴፍ ትናንት የሰጠውን መግለጫ ጠቅሶ አናዶሉ…
Read 2834 times
Published in
ዜና
ደንበኞች ባሉበት ሆነው የአየር መንገዱን ሙሉ አገልግሎት ማግኘት ያስችላቸዋል የኢትዮጵያ አየር መንገድ ደንበኞቹ ባሉበት ቦታ ሆነው የአየር መንገዱን የተለያዩ አገልግሎቶችን ማግኘት የሚችሉበትን የተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያ (አፕሊኬሽን) ተግባራዊ ማድረጉን አስታውቋል፡፡ ይህ የመረጃ መተግበሪያ (አፕሊኬሽን) ደንበኞች ተንቀሳቃሽ ስልካቸውን በመጠቀም የበረራ ቲኬት መቁረጥ፣…
Read 4062 times
Published in
ዜና
ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር በባቡር መስመር የመገናኘት እቅድ እንዳላትና ከካርቱም ኢትዮጵያ ድንበር የሚደርስ የባቡር መስመር በቅርቡ መገንባት እንደምትጀምር የሱዳኑ ፕሬዚዳንት ኦማር አልበሽር አስታውቀዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከትናንት በስቲያ ከካርቱም ወደ ሌላኛዋ የሱዳን ከተማ ኤልገዚራ የተገነባውን የባቡር መስመር መርቀው ስራ ባስጀመሩበት ወቅት ደቡብ ሱዳን፣…
Read 2394 times
Published in
ዜና
“አዲስ ፓርቲ አቋቁመን ትግላችንን እንቀጥላለን” - አቶ ልደቱ አያሌው የኢትዮጵያውያን ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ)፣ በእነ ዶ/ር ጫኔ ከበደ እንዲመራ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መወሰኑን ተከትሎ፣ በፓርቲው ብሄራዊ ም/ቤት ተመርጠናል ያሉት አዲሱ የእነ አቶ አዳነ ታደሰ የአመራር ቡድን፣ከኢዴፓ ወጥተው፣ አዲስ ፓርቲ እንደሚያቋቁሙ ገለጹ፡፡…
Read 4666 times
Published in
ዜና
የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ባለፈው ቅዳሜና እሁድ ባካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ፣ የተሻሻሉትን የፓርቲውን መተዳደሪያ ደንብና የፖለቲካ ፕሮግራም ያጸደቀ ሲሆን የአመራር ለውጥ አለማድረጉን ለአዲስ አድማስ አስታውቋል። በእስር ላይ የሚገኙት ዶ/ር መረራና በቀለ ገርባ በኦፌኮ አመራርነት እንደሚቀጥሉ ታውቋል፡፡ የፓርቲው አመራር አቶ ጥሩነህ ገምታ…
Read 3776 times
Published in
ዜና
“የዳኛቸው ሃሳቦች” በሚል የተሰራጨው መፅሐፍ ተሰብስቦ እንዲወገድ ታዟል አንጋፋው የፍልስፍና ምሁር ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ ሃሳቦችን፣ ያለ ፍቃዳቸው ወስደው፣ “የዳኛቸው ሃሳቦች” በማለት ወደ መፅሐፍ ቀይረዋል በሚል ክስ የቀረበባቸው አቶ መሃመድ ሀሰን እና መፅሐፉን ለገበያ በማከፋፈል ድርሻ ነበራቸው የተባሉት አቶ አስራት አብርሃም፣…
Read 6000 times
Published in
ዜና