ዜና
Saturday, 28 July 2018 15:21
85% ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ መኪኖች ከሃያ አመታት በላይ ያገለገሉ ናቸው ተባለ
Written by Administrator
ከተለያዩ የአለማችን አገራት ወደ ኢትዮጵያ ከሚገቡት የተለያዩ ከባድና ቀላል ተሽከርካሪዎች መካከል 85 በመቶ ያህሉ በውጭ አገራት ለ20 አመታትና ከዚያ በላይ አገልግሎት የሰጡ መሆናቸውን አንድ አለማቀፍ ሪፖርት አስታውቋል፡፡ሴንተር ፎር ሳይንስ ኤንድ ኢንቫይሮመንት የተሰኘው ተቋም ባለፈው ማክሰኞ ይፋ ባደረገው አለማቀፍ የጥናት ሪፖርት…
Read 3946 times
Published in
ዜና
የ100 ቀናት የለውጥ እንቅስቃሴያቸውን በአድናቆት እንመለከታለን - የአሜሪካ አምባሳደር ከኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የስራ ኃላፊዎች ጋር በሰብአዊ መብትና የዲሞክራሲ ጉዳዮች ላይ ሰሞኑን የመከሩት በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክ ሬነር፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ባለፉት 100 ቀናት በሀገሪቱ ያስመዘገቡትን ለውጦች አገራቸው…
Read 9229 times
Published in
ዜና
Saturday, 21 July 2018 12:35
ከኤርትራ ጋር የተጀመረው ግንኙነት በጥንቃቄና በጥናት ላይ እንዲመሰረት ተቃዋሚዎች አሣሠቡ
Written by አለማየሁ አንበሴ
- “በቀጣይ እስከ ውህደት ሊደርሱ የሚችሉበት ዕድል አለ” - ትዴት - “የልዩነት ግንብ መፍረሱ ትልቅ ስኬት ነው” - ሰማያዊ ለ20 አመታት ተቋርጦ የነበረው የኢትዮጵያና የኤርትራ ግንኙነት እንደገና መጀመሩ የሚደገፍና የሚበረታታ ነው ያሉት ተቃዋሚ ፓርቲዎች፤ ግንኙነቱ ከስሜት ባለፈ በጥንቃቄና በጥናት ላይ…
Read 8802 times
Published in
ዜና
በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞንና በደቡብ ክልል ጌዲኦ ዞን ካለፈው ሚያዝያ ወር አንስቶ በተቀሰቀሱ ግጭቶች ከመኖሪያቸው የተፈናቀሉ ዜጎች ቁጥር 970 ሺህ ያህል መድረሱን አለማቀፉ የስደተኞች ድርጅት ትናንት ባወጣው መረጃ አስታውቋል፡፡በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ በተከሰቱ ግጭቶች ከደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች ክልል ጌዲኦ ዞን 822…
Read 6016 times
Published in
ዜና
Saturday, 21 July 2018 12:32
ከዳያስፖራው ለሚሰበሰበው የትረስት ፈንድ ገቢ 20 የሃዋላ ድርጅቶች ተመርጠዋል
Written by አለማየሁ አንበሴ
በቅርቡ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኩል ለተከፈተው “Ethiopian Diaspora Trust Fund” ገቢ ማሰባሰቢያን እንዲያሳልጡ 20 የገንዘብ አስተላላፊ የሃዋላ ድርጅቶች መመረጣቸው ታውቋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ማህበረሰብ የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ለመገንባት በሚደረግ ጥረት ውስጥ የድርሻቸውን እንዲያበረክቱ፤ ለዚህም…
Read 6427 times
Published in
ዜና
ሰማያዊ ፓርቲ ሂደቱን በፅኑ እደግፋለሁ ብሏል የኢትዮጵያ ብሔራዊ መረጃና ደህንነት ተቋምን ከፖለቲካ ውግንና ነፃ ለማድረግ አዲሱ የተቋሙ ኃላፊ ጀነራል አደም መሃመድ የጀመሩት እንቅስቃሴ የሚደገፍ መሆኑን ሰማያዊ ፓርቲ የገለፀ ሲሆን የቀድሞ የአየር ኃይል አዛዥ ሜ/ጀነራል አበበ ተ/ሃይማኖት በበኩላቸው፤ ጉዳዩ ከህግ አንፃር…
Read 7390 times
Published in
ዜና