ዜና
Thursday, 09 May 2024 17:12
ኤስ ኦ ኤስ የህፃናት መንደሮች በኢትዮጵያ የተመሰረተበትን የ50ኛ ዓመት ክብረ በዓል በይፋ ማክበር ጀመረ
Written by Administrator
ባለፉት 50 ዓመታት ከ8ሚ. በላይ ዜጎችን መድረስ ችሏል በአሁኑ ወቅት 700ሺ ዜጎች የፕሮጀክቱ ተጠቃሚዎች ናቸው ትልቅ የሀገር ሃብት ነውና መከበርና መጠበቅ አለበት ተብሏልላለፉት አምስት አሰርት ዓመታት የቤተሰባቸውን እንክብካቤ ያጡና የቤተሰባቸውን እንክብካቤ ለማጣት በአደጋ ላይ ያሉ ህፃናትን የቤተሰብ እንክብካቤና ጥበቃ…
Read 294 times
Published in
ዜና
Wednesday, 08 May 2024 08:23
በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊ ለመቄዶንያ ከ2.5 ሚ. ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ
Written by Administrator
ነዋሪነታቸውን በአሜሪካ ያደረጉት አቶ ጥበበ እሸቱ ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ከ2.5 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ የቁሳቁስ ድጋፍና ለ7ሺ500 አረጋውያን ሙሉ ወጪውን በመሸፈን የምሣ ማብላት መርሃ ግብር አከናውነዋል፡፡ አቶ ጥበበ ትላንት ሚያዝያ 29 ቀን 2016 ዓ.ም በመቄዶንያ ማዕከል በመገኘት…
Read 388 times
Published in
ዜና
የፍየል ዋጋ አይቀመስም - የበግ ቅናሽ አሳይቷልየትንሳኤ በዓል የገበያ ዋጋ ከገና በዓል የገበያ ዋጋ አንፃር መጠነኛ መሻሻል ማሳየቱን ነጋዴዎችና ሸማቾች ተናገሩ፡፡ የአዲስ አድማስ ሪፖርተሮች በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ትልልቅ የገበያ ቦታዎችን ከቃኙ በኋላ ባገኙት መረጃ ነው የበዓል ግባቶች የዋጋ ሁኔታ…
Read 797 times
Published in
ዜና
Saturday, 04 May 2024 09:58
“ሰላም ፈላጊና ጦርነት ፈላጊ” የሚለው ትርክት ስህተት መሆኑን ጄ/ል ታደሰ ተናገሩ
Written by Administrator
በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር አመራሮች መካከል፣ በፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት አፈፃፀም ዙሪያ፣ “ሰላም ፈላጊ እና ጦርነት ፈላጊ አለ” በሚል እየተፈጠረ ያለው የልዩነት ትርክት ስህተት ነው፤ ሲሉ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዚዳንት ጄነራል ታደሰ ወረደ ተናገሩ፡፡ ጄነራሉ ባለፈው ረቡዕ ሚያዝያ 23 ቀን…
Read 750 times
Published in
ዜና
ሕብረት ባንክና ማስተር ካርድ የቅድመ ክፍያ ህብር ማስተር ካርድ አገልግሎትን አስተዋወቁ።ሁለቱ ተቋማት ከትላንት በስቲያ ሀሙስ በህብረት ባንክ ዋና መስሪያ ቤት አዳራሽ ነው አገልግሎቱን በጋራ ያስተዋወቁት፡፡ህብረት ባንክ ከማስተር ካርድ ጋር በመተባበር እውን ያደረገው ህብር የቅድመ ክፍያ ሕብር ማስተር ካርድ አገልግሎት ደህንነቱ…
Read 279 times
Published in
ዜና
የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ንብረት የሆነው “ዲፒ ወርልድ ኩባንያ” የሚያስተዳድረው የበርበራ ወደብ፣ የኢትዮጵያን 30 በመቶ ጭነት እንዲያስተናግድ የሶማሌላንድ ባለሥልጣናት ማቀዳቸው ተነገረ፡፡ በዚህም መሰረት የወደብ አጠቃቀምና የጉምሩክ ሥርዓቶችን የተመለከተ ስምምነት በኢትዮጵያና ሶማሌላንድ መካከል መፈረም እንዳለበት የተገለጸ ሲሆን፤ ስምምነቱ በሚቀጥሉት 60 ቀናት ተጠናቅቆ…
Read 600 times
Published in
ዜና