Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ስፖርት አድማስ

Rate this item
(0 votes)
57ኛው የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ ከ15 ቀናት በኋላ ባየር ሙኒክና ቼልሲን የሚያፋጥጥ ሆነ፡፡ ዓለም በጉጉት የጠበቀው የኤልክላሲኮ ፍፃሜ በ2ቱ ክለቦች ከሽፏል፡፡ ሻምፒዮንስ ሊግ በአዲስ መዋቅር ከተጀመረ ወዲህ በሜዳው ለፍፃሜ ጨዋታ የቀረበ ብቸኛው ክለብ ባየር ሙኒክ ሲሆን ቼልሲ በበኩሉ በታሪክ ለመጀመርያ…
Rate this item
(2 votes)
ክለቦች በማሊያቸው ገበያውን ይመራሉ =ማንችስተር ሲቲ በሜዳው ኢትሃድ ስታድዬም ካደረጋቸው 18 ጨዋታዎች 17ቱን አሸንፏል፡፡ በውድድር ዘመኑ ለ1 ዋንጫ ብቻ ያነጣጠረው ማንችስተር ዩናይትድ ባለፈው 1 ዓመት የዋጋ ተመኑን 20 በመቶ በማሳደግ 2.2 ቢሊዮን ዶላር የሚያወጣ ክለብ መሆኑ ተገመተ፡፡ የአውሮፓ ክለቦችን የገቢ…
Rate this item
(0 votes)
ሰኞ የሚደረገው የማንችስተር ደርቢ በእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ታሪክ ውዱ ፍልሚያ ተባለ፡፡ ለጨዋታው ለሁለቱ ቡድኖች የሚገቡ ቋሚ ተሰላፊዎች ዋጋ 600 ሚሊየን ዶላር እንደሚያወጣ ተገምቷል፡፡ ሲቲ በሜዳው ኢትሃድ ዩናይትድን ሲገጥም በ3 ነጥብ ተበልጦ ነው፡፡ በሜዳው ዩናይትድን ካሸነፈ መሪነቱን በግብ ክፍያ ብልጫ በማግኘት…
Saturday, 14 April 2012 12:33

ለምን ባላቶሊ ብቻ?

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ጥቁሩ ጣሊያናዊ ማርዮ ባላቶሊ በሜዳ ላይ እና ከሜዳ ውጭ በሚያደርጋቸው አወዛጋቢ ተግባራትና ሁኔታዎች የውድድር ዘመኑ አነጋጋሪ ተጨዋች ሆኗል፡፡ ማርዮ ባላቶሊ ከኤሪክ ካንቶና በኋላ የመጣ የኳስ ሜዳ ሰይጣን እንደሆነም እየተገለፀ ነው፡፡ ከ3 ዓመት በፊት በኢንተር ሚላን ሲጫወት የጁቬንትስ ደጋፊዎች‹የጣሊያን ኔግሮ ብሎ…
Rate this item
(1 Vote)
በአውሮፓ 5 ታላላቅ ሊጎች የ2011/12 የውድድር ዘመን ሊጠናቀቅ የቀረው የወር እድሜ ሲሆን በየሃገሩ 1ኛና 2ኛ ደረጃ በያዙ ክለቦች የሻምፒዮናነት ትንቅንቅ ተሟሙቋል፡፡ በ5ቱም ትልልቅ ሊጎች ዋንጫውን ለማንሳት ከሚደረጉት ቀሪ ግጥሚያዎች በተለይ ደርቢዎች ወሳኝነት ይኖራቸዋል፡፡ በእንግሊዝ ሲቲ በሜዳው ኢትሃድ ዩናይትድን የሚያስተናግድበት የማንችስተር…
Rate this item
(0 votes)
በዓመታዊ ከፍተኛ ገቢ ለተጨዋቾችና አሰልጣኞች የወጣን ደረጃ የባርሴሎናው ሊዮኔል ሜሲ እና የሪያል ማድሪዱ ጆሴ ሞውሪንሆ እንደሚመሩ ታወቀ፡፡ ባለፉት 12 ወራት ሊዮኔል ሜሲ በደሞዝ እና በተለያዩ የስፖንሰርሺፕ ገቢዎች 33 ሚሊዮን ዩሮ እንዲሁም ጆሴ ሞውሪንሆ 14.8 ሚሊዮን ዩሮ እንዳገኙ ፍራንስ ፉትቦል ሰሞኑን…