ስፖርት አድማስ
57ኛው የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ ከ15 ቀናት በኋላ ባየር ሙኒክና ቼልሲን የሚያፋጥጥ ሆነ፡፡ ዓለም በጉጉት የጠበቀው የኤልክላሲኮ ፍፃሜ በ2ቱ ክለቦች ከሽፏል፡፡ ሻምፒዮንስ ሊግ በአዲስ መዋቅር ከተጀመረ ወዲህ በሜዳው ለፍፃሜ ጨዋታ የቀረበ ብቸኛው ክለብ ባየር ሙኒክ ሲሆን ቼልሲ በበኩሉ በታሪክ ለመጀመርያ…
Read 3082 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ክለቦች በማሊያቸው ገበያውን ይመራሉ =ማንችስተር ሲቲ በሜዳው ኢትሃድ ስታድዬም ካደረጋቸው 18 ጨዋታዎች 17ቱን አሸንፏል፡፡ በውድድር ዘመኑ ለ1 ዋንጫ ብቻ ያነጣጠረው ማንችስተር ዩናይትድ ባለፈው 1 ዓመት የዋጋ ተመኑን 20 በመቶ በማሳደግ 2.2 ቢሊዮን ዶላር የሚያወጣ ክለብ መሆኑ ተገመተ፡፡ የአውሮፓ ክለቦችን የገቢ…
Read 6144 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ሰኞ የሚደረገው የማንችስተር ደርቢ በእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ታሪክ ውዱ ፍልሚያ ተባለ፡፡ ለጨዋታው ለሁለቱ ቡድኖች የሚገቡ ቋሚ ተሰላፊዎች ዋጋ 600 ሚሊየን ዶላር እንደሚያወጣ ተገምቷል፡፡ ሲቲ በሜዳው ኢትሃድ ዩናይትድን ሲገጥም በ3 ነጥብ ተበልጦ ነው፡፡ በሜዳው ዩናይትድን ካሸነፈ መሪነቱን በግብ ክፍያ ብልጫ በማግኘት…
Read 3759 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ጥቁሩ ጣሊያናዊ ማርዮ ባላቶሊ በሜዳ ላይ እና ከሜዳ ውጭ በሚያደርጋቸው አወዛጋቢ ተግባራትና ሁኔታዎች የውድድር ዘመኑ አነጋጋሪ ተጨዋች ሆኗል፡፡ ማርዮ ባላቶሊ ከኤሪክ ካንቶና በኋላ የመጣ የኳስ ሜዳ ሰይጣን እንደሆነም እየተገለፀ ነው፡፡ ከ3 ዓመት በፊት በኢንተር ሚላን ሲጫወት የጁቬንትስ ደጋፊዎች‹የጣሊያን ኔግሮ ብሎ…
Read 5730 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በአውሮፓ 5 ታላላቅ ሊጎች የ2011/12 የውድድር ዘመን ሊጠናቀቅ የቀረው የወር እድሜ ሲሆን በየሃገሩ 1ኛና 2ኛ ደረጃ በያዙ ክለቦች የሻምፒዮናነት ትንቅንቅ ተሟሙቋል፡፡ በ5ቱም ትልልቅ ሊጎች ዋንጫውን ለማንሳት ከሚደረጉት ቀሪ ግጥሚያዎች በተለይ ደርቢዎች ወሳኝነት ይኖራቸዋል፡፡ በእንግሊዝ ሲቲ በሜዳው ኢትሃድ ዩናይትድን የሚያስተናግድበት የማንችስተር…
Read 2951 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በዓመታዊ ከፍተኛ ገቢ ለተጨዋቾችና አሰልጣኞች የወጣን ደረጃ የባርሴሎናው ሊዮኔል ሜሲ እና የሪያል ማድሪዱ ጆሴ ሞውሪንሆ እንደሚመሩ ታወቀ፡፡ ባለፉት 12 ወራት ሊዮኔል ሜሲ በደሞዝ እና በተለያዩ የስፖንሰርሺፕ ገቢዎች 33 ሚሊዮን ዩሮ እንዲሁም ጆሴ ሞውሪንሆ 14.8 ሚሊዮን ዩሮ እንዳገኙ ፍራንስ ፉትቦል ሰሞኑን…
Read 5054 times
Published in
ስፖርት አድማስ