Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ስፖርት አድማስ

Rate this item
(2 votes)
የ2004 የኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ ከተጀመረ 3 ሳምንት ቢያልፈውም በአዲስ አበባ ስታድዬም እና በሌሎች የክልል ከተሞች የሚደረጉ ጨዋታዎች በተመልካች ድርቅ መመታታቸው አሳሰበ፡፡ የአምናው ሻምፒዮን ኢትዮጵያ ቡና እና የጥሎ ማለፍ አሸናፊው ቅዱስ ጊዮርጊስ በአዲስ አበባ ስታድዬም የሚገናኙ ሲሆን ይሄው ጨዋታ በተመልካች ድርቅ…
Rate this item
(2 votes)
ማን. ሲቲ ነገ በሜዳው ኢትሃድ ስታድዬም አርሰናልን የሚገጥመው አሸንፎ መሪነቱን ለመጠበቅ ሲሆን አርሰናል ከዋንጫ ተፎካካሪነት ለመግባት በሚያስችለው ውጤት ላይ እንደሚያነጣጥር ተገለፀ፡፡ ከሻምፒዮንስ ሊግ ከተባረረ በኋላ በፕሪሚዬር ሊግ ያልተሸነፈበት ብቃቱ ባለፈው ሰኞ በቼልሲ የተደፈረበት ማን. ሲቲ በያዘው አቋም የበላይነት እንደሚያገኝ ግምት…
Rate this item
(0 votes)
ለ35ኛው የሴካፋ ታስከር ሲኒዬርስ ቻሌንጅ ካፕ ዛሬ በዳሬሰላም ሲጠናቀቅ ለደረጃ ሱዳን ከታንዛኒያ እንዲሁም ኡጋንዳና ሩዋንዳ ለዋንጫ ይጫወታሉ፡፡ የሴካፋ ዋንጫን ለ11 ጊዜያት በመውሰድና ለ34ኛ ጊዜ ተሳትፎ በማድረግ የሚመራው የኡጋንዳ ብሔራዊ ቡድን በ15 ጊዜ ተሳትፎ 1ጊዜ ዋንጫ የወሰደውን የሩዋንዳ ቡድን እንደሚያሸንፍ ተገምቷል፡፡…
Saturday, 10 December 2011 12:26

ኤልክላሲኮ ለምን ይለያል?

Written by
Rate this item
(0 votes)
ከ200 ሚሊዮን በላይ የቲቪ ተመልካች እስከ 1 ቢሊዮን ዶላር ገቢከ100 ዓመታት በላይ የደርቢ ታሪክሪያል ማድሪድ ከባርሴሎና ዛሬ እኩለ ሌሊት በሳንቲያጎ በርናባኦ ሲገናኙ አስደናቂ ፉክክር እንደሚያሳዩ ተጠበቀ፡፡ ሁለቱ ክለቦች በላሊጋው በ3 ነጥብ ልዩነት አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ይዘው የሚገናኙ ይሆናል፡፡ በጨዋታው ባርሴሎና…
Rate this item
(0 votes)
ለታላላቅ የአውሮፓ ክለቦች የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የዋንጫ ድል ከገቢው በላቀ ሁኔታ እንደማያጓጓቸው ታወቀ፡፡ ትልልቆቹ ክለቦች በምድብ ማጣርያው የሚኖራቸው ተሳትፎ የሚያስገኘው ገቢ ላይ ማነጣጠራቸውን የገለፁ ዘገባዎች በጥሎ ማለፉ ምእራፍ ከመቀጠል ይልቅ በየሊጋቸው ለሚያደርጉት የሻምፒዮናነት ትኩረት የመስጣት አዝማሚያ እየታየባቸው መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡ የውድድር…
Saturday, 03 December 2011 08:47

ዩሮ 2012 በጉጉት ይጠበቃል

Written by
Rate this item
(0 votes)
ከመንፈቅ በኋላ ፖላንድና ዩክሬን ለሚያስተናግዱት የአውሮፓ ዋንጫ ላለፉት 16 ቡድኖች ትናንት የምድብ ድልድል ወጣ፡፡በዩሮ 2012 የሚካፈሉት 16 ብሄራዊ ቡድኖች አዘጋጆቹን ፖላንድና ዩክሬን ጨምሮ ክሮሽያ፣ ቼክ ሪፖብሊክ፣ ዴንማርክ ፣እንግሊዝ፣ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ግሪክ ፣ታሊያን ፣ሆላንድ ፣ፖርቱጋል ፣ሪፖብሊክ ኦፍ አየርላንድ፣ ራሽያና ስዊድን ናቸው፡፡ ያለፈው…