ስፖርት አድማስ

Rate this item
(0 votes)
 የኮሮና ቫይረስ በዓለም ዙሪያ ከ200 በላይ አገራትን በማዳረስ ከ5.01 ሚሊዮን በላይ ሰዎችን በማጥቃት ከ328ሺ በላይ ሰዎችን ለሞት አብቅቷል፡፡ ወረርሽኙ ባለፉት 3 ወራትም የዓለም በተለይ በስፖርት ኢንዱስትሪው ላይ ከፍተኛ ኪሳራ እያደረሰ ነው፡፡ የዓለም ስፖርት የገባበት ቀውስ በሚቀጥሉት 5 ዓመታትም ከተፅእኖዎቹ የማይላቀቅበት…
Rate this item
(0 votes)
• እግር ኳስ፤ ሜዳ ቴኒስ፤ ፈረስ ውድድር ፤ መኪና ሽቅድምድም፤ ብስክሌትና ቅርጫት ኳስ በስፖርት ጌሞችና ውርርዶች ቀጥለዋል የኮሮና ወረርሽኝ ከመጣ ወዲህ የኢ-ስፖርትና የስፖርት ውርርድ ኢንዱስትሪዎች ከነበሩበት ደረጃ በ3 እጥፍ እድገት እያሳዩ ናቸው፡፡ ኢ-ስፖርት የትክክለኛውን ስፖርት ደረጃና ክብር የሚቀንስ በሚል ሲተች…
Saturday, 02 May 2020 12:00

በኮሮና ወረርሽኝ

Written by
Rate this item
(2 votes)
• ከ23ሺ በላይ የስፖርት ውድድሮች ተሰርዘዋል • 32ኛውን ኦሎምፒያድ በድጋሚ ማሸጋሸግ አይቻልም፤ መሰረዝ እንጅ • ከውድድሮች የሚገኝ ከ62 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ታጥቷል • ትልልቅ የስፖርትሐ ውድድሮች ለመንፈቅና ለዓመት ተሸጋሽገዋል • የአውሮፓ ሊጎች መጨረሻቸውን ለመወሰን 25 ቀናት ይቀራቸዋል • የዓለም…
Saturday, 18 April 2020 14:45

በኮቪድ-19 ሳቢያ

Written by
Rate this item
(0 votes)
- በዓለም የስፖርት ኢንዱስትሪ የሚንቀሳቀሰው መዋዕለ ንዋይ በ200 ቢሊዮን ዶላር ይቀንሳል፡፡ - ከ75 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የዓለም ስፖርት ከፍተኛ ቀውስ ውስጥ መግባቱ ነው፡፡ - የአውሮፓ ታላላቅ ሊጐች በአጭር ጊዜ ውስጥ በዝግ ስታዲዬም የውድድር ዘመናቸውን መቀጠል አለባቸው - ከፍተኛ ገቢ…
Rate this item
(1 Vote)
• ኦሎምፒክ የተራዘመው ከ124 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው • የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴና አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ውዝግባቸውን ለመፍታት ተጨማሪ ጊዜ አግኝተዋል • ጃፓን 6 ቢሊዮን ዶላር ከወዲሁ ከስራለች፤ የቱሪዝም ኢንዱስትሪዋ 2.5 ትሪሊዮን ዶላር ገቢ ያጣል በመላው ዓለም ከ200 አገራት በላይ የተዛመተው…
Rate this item
(0 votes)
- ከመጋቢት 9 ጀምሮ ወደ ስፖርተኞች ካምፕ/ አምባሣደር ሆቴል ኦሎምፒያኖች እንዲገቡ ጥሪ ተደርጓል - አትሌቶቻችንን በድል እንደምንቀበል በድል መሸኘት አለብን - የተከበሩ አባዱላ ገመዳ - በቶኪዮ ኦሎምፒክ ተዘጋጅተን ነው መቅረት እንጂ ተዘናግተን መቅረት የለብንም- ዶ/ር አሸብር ወ/ጊዮርጊስ (የኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዚዳንት)…