ስፖርት አድማስ

Saturday, 29 May 2021 11:48

ለአፄዎቹ

Written by
Rate this item
(0 votes)
‹‹ስፖርት ለኢትዮጵያ ሕብረት›› በሚለው ዘመቻ 1 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ ታቅዷል በመጀመርያው ገቢ ማሰባሰብ ከ162 ሚሊዮን ብር በላይ ተገኝቷል፡፡ የ2013 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን ፋሲል ከነማ መላውን የኢትዮጵያ ባስተሳሰረ ታሪካዊ ምሽት መነጋገርያ ሆኗል፡፡ በሳምንቱ አጋማሽ ላይ በሸራተን አዲስ ሆቴል ክልቡ…
Rate this item
(0 votes)
- በአትሌቲክስ ስፖርት በሯጭነት፤ በአሰልጣኝነት እና በአትሌቶች ተወካይነት እየሰራ ከ30 ዓመታት በላይ ሆኖታል፡፡- በኢሊቴ ስፖርት ማኔጅመንት ኢንተርናሽናል (ESMI) ውስጥ በአስልጣኝነት እና ተወካይነት ሲያገለግል 15 ዓመታት የተቆጠሩ ሲሆን፤ ከ110 በላይ አትሌቶች አብረውት ይሰራሉ፡፡- ማሬ ዲባባ ፣ ፈይሳ ሌሊሳ ፣ ሌሊሳ ዲሳሳ…
Rate this item
(0 votes)
ከሳምንት በኋላ በወልቂጤ ከተማ ኬሮድ አትሌቲክስ የልማት ማህበር የ15 ኪ ሜ የጎዳና ላይ ሩጫ የሚያካሂድ ሲሆን ለአሸናፊዎች እና እስከ ስድስተኛ ደረጃ ለሚያገኙ አትሌቶች በጠቅላላው 360ሺ ብር የገንዘብ ሽልማት መዘጋጀቱም ታውቋል። የጎዳና ላይ ሩጫውን ግንቦት 8 ቀን ላይ ለማካሄድ እቅድ የተያዘ…
Rate this item
(0 votes)
የቀነኒሳ ስም መግባት ለዓለም አጓጊ ይሆናል በሜዳልያ ትንበያዎች የተሻለ ግምት ለምስራቅ አፍሪካ ተሰጥቷል ኪፕቾጌን የአበበ ቢቂላ ታሪክ ያጓገዋል ቶኪዮ ለምታስተናግደው 32ኛው ኦሎምፒያድ ሰባ ሰባት ቀናት ቀርተዋል፡፡ በኦሎምፒክ የማራቶን ውድድር ላይ የኢትዮጵያና ኬንያ ቡድኖች በዓለም ዙርያ ከፍተኛ ትኩረት እየሳቡ መጥተዋል፡፡ ኬንያ…
Rate this item
(2 votes)
‹‹አትሌቶች የኮሮና ቫይረስ ክትባት ከወሰዱ አሎምፒኩ ምቹ ይሆናል›› ኢትዮጵያዊቷ ምርጥ የመካከለኛ ርቀት ሯጭ ገንዘቤ ዲባባ በቶኪዮ 2020 ላይ አትሌቶች የኮረና ቫይረስ ክትባት ከወሰዱ ኦሎምፒኩ ምቹ እንደሚሆንና የኦሎምፒክ የወርቅ ሜዳልያን ለማግኘት እንደምትፈልግ አስታወቀች። በ32ኛው ኦሎምፒያድ ላይ ለሚሳተፉ አትሌቶች ቅድሚያ ትኩረት መሰጠት…
Rate this item
(0 votes)
• ከ10 ቢሊዮን ዶላር በላይ በተለያዩ ፕሮጀክቶች ወጥቷል • ከ80ሺ ቶን የሞባይል ቀፎዎችና የኤሌክትሮኒክስ መሳርያዎች 5ሺ ሜዳልያ ተሰርቷል፡፡ • በ400 ቶን የፕላስቲክ ጠርሙሶች የሽልማት መድረኮች ተሰርተዋል • ሾፌር አልባ መኪኖች እና ሮቦቶች በሺዎች ይሰማራሉ ጃፓን የምታስተናግደው 32ኛው ኦሎምፒያድ በዓመት መራዘሙ…