ስፖርት አድማስ
ጣሊያናዊው ጂያኔ ሜርሎ የዓለም የስፖርት ጋዜጠኞች ማህበር (AIPS) የወቅቱ ፕሬዝዳንት ናቸው፡፡ በታዋቂው የጣሊያን የስፖርት ሚዲያ ላ ጋዜታ ዴሎ ስፖርት ላይ በተለይ የአትሌቲክስ ስፖርት ዘጋቢ ሆነው ሲሰሩ 10 ኦሎምፒኮችን በቀጥታ በመዘገብ ከፍተኛ ልምድ ያካበቱ ባለሙያ ናቸው፡፡ ከስፖርት አድማስ የሚከተለውን አጭር ቃለምልልስ…
Read 1788 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ወደ 30ኛው አፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የተስፋ ጭላንጭል አለው፡፡ ዛሬ ከሜዳው ውጭ በአልጀርስ ከአልጄርያ ጋር እንዲሁም የፊታችን ረቡእ በአዲስ አበባ ከማላዊ አቻዎቹ ጋር በሚያደርጋቸው የ5ኛ እና 6ኛ ዙር የምድብ ማጣርያ ጨዋታዎች ከባድ ፈተና ይገጥመዋል፡፡ ዋልያዎቹ ለሁለቱ ጨዋታዎች የሁለት…
Read 2703 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የ7.3 ቢሊዮን ዩሮ ተጨዋቾች፤ ከ2.09 ቢሊዮን ዩሮ በላይ ወጭ ፤ እስከ 57.4 ሚሊዮን ዩሮ ሽልማት 5 ክለቦች ታጭተዋል ፤ ሪያል ማድሪድ፣ ባየር ሙኒክ፣ ባርሴሎና፣ ቼልሲና ማን. ሲቲ ፕሪሚዬር ሊግ ፤ ከቦንደስ ሊጋና ላሊጋ ይተናነቃል የ2014-15 የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ሰሞኑን በአራተኛ…
Read 4953 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ባለፉት 15 ዓመታት በዓለም የማራቶን ውድድሮች መድረክ የምስራቅ አፍሪካ አገራት ከፍተኛ የበላይነት ሲያሳዩ ቆይተዋል፡፡ ከ5 ዓመታት ወዲህ ግን በተለይ የኬንያ ወንድ አትሌቶች ከኢትዮጵያውያኑ ከፍተኛ ብልጫ እያገኙ ናቸው፡፡ በአንፃሩ በማራቶን ከኬንያ አቻዎቻቸው በመፎካከር እየተሳካላቸው የሚገኙት የኢትዮጵያ ሴት አትሌቶች ሆነዋል፡፡ የዓለም ማራቶን…
Read 2206 times
Published in
ስፖርት አድማስ
አፍሪካ ፕሮፌሽናሎች ለምን የሏትም?በአዲስ አበባና ከናይጄርያ በመጣው ኢኮዬ የተባለ የሜዳ ቴኒስ ክለቦች መካከል ለሶስት ቀናት የሚቆይ የወዳጅነት ውድድር በድሪም ቢግ ስፖርትስ አካዳሚ ተዘጋጅቷል ፡፡ በወዳጅነት ውድድሩ ከ50 በላይ አንጋፋ የሜዳ ቴኒስ ስፖርተኞች ተሳታፊ ናቸው፡፡ በግብዣ ከናይጄርያ ድረስ ከመጣው ኢኮዬ የሜዳ…
Read 3039 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ2014 የአይ.ኤ.ኤ.ኤፍ የዓለም ኮከብ አትሌቶች ምርጫ በሴቶች ምድብ ከመጨረሻዎቹ ሶስት እጩዎች ተርታ የገባችው የ23 ዓመቷ ገንዘቤ ዲባባ፤ ቢያንስ በዓመቱ ምርጥ ብቃት የመሸለም እድል እንደሚኖራት ተገመተ፡፡የዓለም ኮከብ አትሌት ምርጫ አሸናፊዎች ከ3 ሳምንት በኋላ በፈረንሳይ ሞናኮ ውስጥ በሚደግ ልዩ ስነስርዓት ይታወቃሉ፡፡ በሁለቱም…
Read 1993 times
Published in
ስፖርት አድማስ