ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሚስቱ ክፉ ባቄላ እራቱ፣ ብሳና እንጨቱ፣ ሀዘን ነው ቤቱሚስቱ ደግ ስንዴ እራቱ፣ ወይራ እንጨቱ፣ ደስታ ነው ቤቱ፣የምትል የቆየች ስንኝ አለች፡፡ ያው እንግዲህ ‘የትምክህተኞች’ ዘመን አልነበር! ያኔ ይቺ አባባል ስትፈለሰፍ’ አብዮቱ ፈንድቶ ቢሆን ኖሮ... አለ አይደል... ምድረ ሾቭኒስት ሁላ “የምናምን…
Read 1493 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ምስኪን ሀበሻ፡- አንድዬ እንኳን አደረስከኝ፣ እንኳን አደረስከን!አንድዬ፡- ከየት ወደየት ነው ያደረስኳችሁ?ምስኪን ሀበሻ፡- እንዴ አንድዬ!አንድዬ፡- ጥያቄዬን መልስልኛ፡፡ምስኪን ሀበሻ፡- አንድዬ፣ ከአሮጌው ዓመት ወደ አዲሱ ዓመት፡፡ አንድዬ፡- ምስኪኑ ሀበሻ፣ አሮጌ የሚባል ዓመት አለ እንዴ?ምስኪን ሀበሻ፡- አን...አንድዬ...አንድዬ፡- ምስኪኑ ሀበሻ ጭራሽ አንደበትህ እየተዘጋ…
Read 1478 times
Published in
ባህል
“--እምዬ ኢትዮጵያን ክፉ ከሚያስቡባት በላይ፤ ክፉ ከሚመክሩባት በላይ፣ ክፉ ከሚሸፍጡባት በላይ፣ ክፉ ሴራ ከሚጎነጉኑባት በላይ፣ቀንና ሌት ውድቀቷን ከሚመኙላት በላይ ያድርግልን!--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንኳን ለአዲሱ ዘመን ዋዜማ አደረሳችሁማ!ቅዳሜና ዋዜማ ግጥም አሉና አረፉት! ስሙኝማ...ይሄ ኮንዶሚኒየም የሚባለው ነገር እኮ ስንት ውለታ አለው መሰላችሁ! ልክ…
Read 1632 times
Published in
ባህል
“በዚህ አስቸጋሪ ወቅት፣ በዚህ አሳዛኝ በሆነ ወቅት ለሁላችንም አርቆ ማስተዋልን፣ ተልቆ ማሰብን፣ ንጹህ ልቡናውን ይስጠንማ! የሚገለጽ ተአምር ካለ፣ ይህኛው ተአምር በእኛው እጅ ነውና! በተረፈ የእሱ ጥበቃ አይለየን! --” እንዴት ሰነበታችሁሳ! ምስኪኑ ሀበሻ፡- አንድዬ!አንድዬ፡- ምስኪኑ ሀበሻ፣ እንዴት ነህ?ምስኪኑ ሀበሻ፡- አለሁ አንድዬ፣…
Read 1575 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ውሸት በዛ፣ ቅጥፈት በዛ፣ መካካድ በዛ! የምር ማን ያምጣብን ማን አንድዬ ይወቀው እንጂ በፊት አንገት ያስደፋ የነበረ፣ በር አስቆልፎ ያስቀመጥ የነበረ፣ ከዘመድ ወዳጅ ያርቅ የነበረ ዋሾነት፤ አሁን ከማስጨብጨብ አልፎ ልክ በልጅነት “ሳድግ ዶክተር እሆናለሁ፣” “ሳድግ ኢንጂነር እሆናለሁ፣” ይባል…
Read 1680 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ...ከተወሰኑ ዓመታት በፊት በተለይ የደቡብ አሜሪካና የአንዳንድ የእስያ ሀገራት ዋና ከተሞችን ህዝብ ስናይ...አለ አይደል...ይሄ ሁሉ ህዝብ እንዴት ነው የሚኖረው እያልን እንገረም ነበር፡፡ ይኸው እኛ ወደዛ እየተጠጋን ይመስላል። የምር ግን እንግዲህ ጨዋታም አይደል... እዚች ከተማ ያለን ስንት ሚሊዮን እንሆናለን? አሀ...ልክ…
Read 1832 times
Published in
ባህል