Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ባህል

Rate this item
(0 votes)
ከትናንት ወዲያ ..የፈረንሳይ ሳሎን.. ስል ከሰየምኩት የጓደኛዬ ቤት ሄድኩ፡፡ ወደ እዚህ ቤት ስሄድ የ..ሰለሞን ሰዓት..ን ጠብቆ በሚመጣ ጨዋታ ኢትዮጵያ ትዘከራለች፡፡ በዚህ የጓደኛዬ ቤት የማያትን ኢትዮጵያ አላውቃትም፡፡ የማውቀው ታሪኳም ልዩ ቅኔ ሆኖ ሊታየኝ ይፈልጋል፡፡ ..ታላቁ እስክንድር.. በምለው በዚህ ጓደኛዬ ህሊና ውስጥ…
Saturday, 17 September 2011 10:05

ንግሥተ ሳባ እና እራስን የመውቀስ ጥበብ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ነባር የግዕዝ ቅኔ (በስማ በለው) ልጥቀስሽ፡-..እመ ተናገርኩ ድቅ ሰብአዛቲ ዓለም ይፀልዑኒ ወከመ ኢይ ንብብ ሐሰተ ኩነኔ ዘአከ ያፈርሃኒ፤..በዚያው በስማበለው ሲተረጐም፣..እውነትን እንዳልናገር የዚህ ዓለም ሰዎች ይጠሉኛል ሐሰትንም እንዳልናገር ፍርድህ (የእግዚአብሔር) ያስፈራኛል..የዚህ ቅኔ መድፊያ እኔን አይመለከተኝምና ነው የቆረጥኩት፡፡ እንዲህ ይላል ..ወእምኩሉስ አርምሞ…
Rate this item
(0 votes)
አሮጌውም ወደ ኋላ ቀረ፡፡ አዲሱ ዓመት አዲስ ተስፋ ይዞልን ስለመምጣቱ አስረግጠን መናገር ባንችልም አሮጌው ዓመት ጭኖብን ያለፈውን የኑሮ ቀንበር ወደ ኋላ መለስ ብለን መታዘብ አይቸግረንም፤ አዲሱ ዓመት በአዲስ ተስፋ ሞሻሽሮ ከፊታችን የሳለብን የሚያጓጓ ህይወት ስለመኖሩ አፋችንን ሞልተን ለመናገር ቢገደንም፤ አሮጌው…
Saturday, 10 September 2011 11:38

|ሌባ እና ፖሊስ..

Written by
Rate this item
(1 Vote)
አንድ ኬንያዊ ህፃን ..ስታድግ ምን መሆን ትፈልጋለህ?.. ብላችሁ ብትጠይቁት እንደ እኛ ሀገር ህፃን ..ዶክተር.. ወይም ..ኢንጂነር.. ይላል ብላችሁ እንዳትጠብቁ፤ ካለምንም ማመንታት ፖሊስ ሊላችሁ እንደሚችል እርግጠኛ ሁኑ፡፡ ናይሮቢ ሌላም ገድል አላት፡፡ ፖሊሶቹ ገንዘብ ለማግኘት ሲሉ የማይወጥኑት ነገር የለም፡፡ አንድ ስደተኛ ገንዘብ…
Saturday, 10 September 2011 11:36

ያኔአችን እና አሁናችን

Written by
Rate this item
(1 Vote)
በቴሌቪዥን መስኮት የሚተላለፉ የፀረ-ሙስና ማስታወቂያዎች የታሰበላቸው አላማ አለ፤ ሙስናን መዋጋት፡፡ ነገር ግን እንደ ተቀባዩ ሚናቸውም የዛኑ ያህል ይቀያየራል፤ የተነሱበትን ዓላማ ሊቃረን እስከሚችል ድረስ፤ ማለትም ጥሩ ሙሰኛ በነዚህ ማስታወቂያዎች ሊነሳሳና አዲስ ፀር ሆኖ ሊጨመር እስከሚችል ድረስ በተቀባዩ ሊተረጐሙና ሊፈፀሙም ይችላል፡፡ እነዚህ…
Saturday, 10 September 2011 11:34

ጉዱ ካሳ ናፈቀኝ!

Written by
Rate this item
(0 votes)
ጋዜጠኛ፤ ሰዓሊና የጥበብ ታሪክ አጥኚ የነበሩት ስዪም ወልዴ ራምሴ ግለ-ታሪካቸውን በጻፉበት ..ኩረፊያ የሸፈነው ፈገግታ.. መጽሀፋቸው ላይ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ካሰፈሯቸው ትዝብቶች በአንዱ እንዲህ ..የህጉ ሰው በኢኮኖሚስቱ ሙያ ላይ ወይም ኢንጂነሩ በሕክምና ላይ ወይም ሐኪሙ በግብርና ላይ ወዘተ የመሰለወን ሀሳብ ከመስጠት…