ባህል

Saturday, 14 August 2021 13:57

ክፋት በዛብን

Written by
Rate this item
(1 Vote)
"በተፈጠረው ችግር ከቀያቸው ተፈናቅለው ነፍሳቸውን ለማትረፍ የመጡ ሰዎች አሉ ተብሎ የቤት ኪራይ በእጥፍ መጨመር ምን አይነት ክፋት ነው! ሰው ችግር ውስጥ መግባቱን እያዩ በሌላው ሰቆቃና ስቃይ ለማትረፍ የሚፈልጉ ምን አይነት ፍጡራን ናቸው!--" እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ… ይሄ የሸመታው ምናምን ነገር ምን ብናደርግ…
Rate this item
(4 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪን ሀበሻ፡- አንድዬ!አንድዬ፡- ምስኪኑ ሀበሻ፣ ዛሬ በምን ትዝ አልኩህ?ምስኪን ሀበሻ፡- አንድዬ! እኔ ጠዋት ማታ ከአንተ ሀሳብ መቼ ተለይቼ አውቃለሁና! ከአንተ ሌላ ምን ቀረኝና ነው እንድዬ!አንድዬ፡- እንደሱ ሳይሆን በሬን ካንኳኳህ ሰነበትክ ብዬ ነው፡፡ ነው ወይስ ተመቸህ?ምስኪን ሀበሻ፡- አንድዬ፣ ተው እንደሱ…
Rate this item
(2 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ከብርዱ የጭጋጉ! “በጥቅምት አንድ አጥንት” በሚባልበት ወራት እንዲህ እንደ ሰሞኑ ይበርዳል እንዴ! ያን ጊዜ ቢያንስ በተረቷ ራሳችንን እናጽናና ነበር፡፡ “ገንዘብ ቢኖር ኖሮማ፣ ይሄኔ ነበር በጥቅምት አንድ አጥንት ማለት!” ቢያንስ ‘አጥንት’ የሚለውን ቃል መጥራቱ እኮ ራቅ ያለ ቢሆንም ተስፋ ነገር…
Rate this item
(4 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው...ነጻ ገበያ የሚለውን ነገር አስረዱን እንጂ! ግራ ገባና....በየቀኑ በሚባል ደረጃ እንደተፈለገው ዋጋ እየተቆለለ እኮ ግራ ገባን! “እነኚህ ሰዎች እኮ ጨርቃችንን ሊያስጥሉልን ነው!” “እነማንን ማለትህ ነው?”“ነጋዴው፣ ነጋዴው ነዋ! እንደው ትንሽ እንኳን ሰብአዊነት ያልፈጠረባቸው! ሁሉም ነገር ነጋ መጨመር ነው፣ ጠባ…
Rate this item
(2 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ይኸው ሐምሌም አንድ ሦስተኛዋ ሽው አለች፡፡ 2014 እየደረሰ ነው! (የሠይጣንን ጆሮ ይድፈነው ማለት ይሄኔ ነው፡፡)“ሄሎ፣ አጅሬው!"”ሄሎ እንዴት ነህ?”“ስማ፣ ደስ አላለህም?”“ምኑ?”“እንግሊዝ ተሸነፈች አይደል! ጣልያንን ደግፌ አላወቅም፡፡ እሁድ እለት ዋንጫውን ሲወስዱ እንዴት ደስ እንዳለኝ አልነግርህም! ከመቀመጫዬ ተነስቼ ነው ያጨበጨብኩት። ገና፣ ገና…
Rate this item
(5 votes)
 እንዴት ሰነበታችሁሳ! ስሙኝማ... ያለንበት ጊዜ ብዙዎቻችን ቅርቦቻችን ካሉ ሰዎች... አለ አይደል....እየፈጸምናቸው ካሉ አጓጉል ተግባራትና እየሄድንባቸው ካሉ የተሳሳቱ መንገዶች ሊመልሱን የሚችሉ ምክሮች ልናገኝበት የሚገባ መሆን ነበረበት፡፡ ምን ያደርጋል...ምክር መስጠት፣ ወዳጅ የሚቀንስበት፣ ጠላት የሚያበዛበት ዘመን ሆነና አረፈው! ስሙኝማ… በተለይ ቅልጥ ያለ ‘ላቭ’…