ባህል

Rate this item
(1 Vote)
"ከዚሀ በላይ ምን እጨምርለታሁ፡፡ የዓለም ሀያል ሀገር መሪ ሆኖ ልቡና ከሌለው፣ እኔ ምን ብዬ ነው የምጨምርለት! ግን ጥያቄማ እጠይቀዋለሁ.." እንዴት ሰነበታችሁሳ! ሀሳብ አለን...“በጥቅምት አንድ አጥንት፣” የሚለው አባባል ይቀየርልን። አሀ...‘ፕራክቲካል’ አይደለማ! ይኸው ጥቅምት ከገባ ስድስት ቀን አልፎትም ወላ አጥንት የለ! ወላ…
Wednesday, 13 October 2021 06:30

ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(0 votes)
 "ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፦ ገጣሚ ሙሉጌታ ተስፋዬ በሙዚቃ ውስጥ የህብረተሰቡን ድርሻ ሲገልጽ ምን ብሏል መሰለዎ ?“ሕብረተሰቡማ ምን ያድርግ ? ሙሾውንም ሰጠ፤ የሰርግ ዘፈኑንም ሰጠ፤ ዓለማዊ ዘፈኑንም ሰጠ፤ ሲድር ደግሞ ‘ ጉሮ ወሸባ ‘ የሚባልበትንም ሰጠ። ሁሉንም ሰጠ። ከዚህ በላይ…
Rate this item
(0 votes)
ገጣሚ ሙሉጌታ ተስፋዬ በሙዚቃ ውስጥ የህብረተሰቡን ድርሻ ሲገልጽ ምን ብሏል መሰለዎ ?“ሕብረተሰቡማ ምን ያድርግ ? ሙሾውንም ሰጠ፤ የሰርግ ዘፈኑንም ሰጠ፤ ዓለማዊ ዘፈኑንም ሰጠ፤ ሲድር ደግሞ ‘ ጉሮ ወሸባ ‘ የሚባልበትንም ሰጠ። ሁሉንም ሰጠ። ከዚህ በላይ ምን አለውና ምኑን ይስጥ? (“ፈርጥ”…
Rate this item
(2 votes)
 እንዴት ሰነበታችሁሳ!የምር ግን ነጋዴዎች... አለ አይደል... በቃ ይሄ የሞኝ የሚመስል ፉክክራችንን እያዩ መሰለኝ የሚጫወቱብን፡፡ የምር ኮሚክ እኮ ነው...አሁን ለምሳሌ ለመስቀል በዓል አንዳንድ ሉካንዳዎች ለክትፎ የሚሆን ንቅል ነው፣ ብቻ የሆነ ስም ያለው ሥጋ ከሳምንት በፊት በሪዘርቭ ወረፋ ተይዞ ማለቁን ከወዳጆቻችን ሰምተናል፡፡…
Rate this item
(2 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ሻይ ከአንድ ወይ ከጠባሹ፣ ወይ ከመጥበሻው ከፍተኛ መጎሳቆል ከደረሰባት ቦምቦሊኖ ጋር በልቶ ለከፈለው መቶ ብር፣ ሀምሳ አምስቷ ስትመለስለት፣ “የሌላ ሰው ሂሳብ አሳስታቸሁ መሆን አለበት፡፡ እኔ እኮ አንድ ሻይና ቦምቦሊኖ ብቻ ነው የወሰድኩት፣” የሚል ምስኪን አያሳዝናችሁም! ሂሳቡ እንደዛ ነው፡፡”ምን!…
Monday, 27 September 2021 14:18

ሌላው ሁሉ ትርፍ ነው

Written by
Rate this item
(3 votes)
 እንኳን ለብርሀነ መስቀሉ አደረሳችሁ!አንዴት ሰነበታችሁሳ! ‘ኒው ይር’ እንዴት ይዟችኋል? በነገራችን ላይ ከተማችን ቦግ ቦግ እያለች ነው መሰለኝ! ብቻ አንዳንድ ቦታ ላይ በነጭ ሱሪ ላይ ቀይ ጨርቅ እንደ መጣፍ እንዳይሆን በብስለት ይሠራ! በቀደም በበርካታ ባለሙያዎች እንደተተቸው እንደ ኪዳኔ ህንጻ አይነት ነገሮች…