ባህል
“--ልክ ነዋ… እዚህ አገር በመግዛትና በማስተዳደር መካከል ያለው ስስ መስመር ተፍቋላ! እንዲህ ሆኖ ታዲያ ፈገግ ማለት ወይም ዘና ማለት ከየት ይምጣ!… ትልቅ ወንበር ላይ መቀመጥ ‘ለማስተዳደር’ እንጂ ‘ለመግዛት’ እንዳልሆነ እውቀቱን ይግለጽላቸውማ!--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ… አቴዝ ብቻውን ለምንድነው የመጣው! አሀ…ባህርንም እንፈልጋታለና! የእሷ…
Read 3755 times
Published in
ባህል
“--የምር ግን፣ እንግዲህ ጨዋታም አይደል…ህመሙ እንደይከብድ እያሾፍንም፣ ባስ ሲል ‘እያቧለትንም’ ክብደቱን ልናቃልለው የምንሞክረው የምግብ ፍጆታዎች ዋጋ ነገር እየዋለ እያደረ፣ የት እንደሚያደርሰን ለመገመት እንኳን ያስቸግራል፡፡ እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤው አደረሳችሁ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንግዲህ ያው ዛሬ ዋዜማ ላይ ነን፡፡ መልካም ዋዜማ ያድርግልንማ! እንግዲህ እንደሌላው ጊዜ…
Read 2929 times
Published in
ባህል
“--በእውቀት ላይ እውቀት ተጎናጽፈዋል፡፡ በዚያ ላይ የኢህአዴግን ጓዳ ጎድጓዳ ጠንቅቀው ያውቁታል፡፡ ያካበቱትን ትምህርትና ልምድ በቁርጠኝነት ወደ ተግባር ከቀየሩ ኢትዮጵያን ለመቀየር ምን ይሳንዎታል፤ ምንም፡፡ ያስታውሱ፤ ከእርስዎ የሚጠበቀው የላቀ መዋቅራዊ ለውጥ ነው፡፡ በቃ !--” ኧረ እንኳን ጠቅላይ ሚኒስትር ለመሆን አበቃዎት! አቶ ለማ…
Read 6130 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ይቺን ስሙኝማ…ሰውየው ዶሮ ሰርቆ ሊናዘዝ አንድ ቄስ ዘንድ ይሄዳል፡፡ተናዛዥ፡— ከአንድ ግቢ የሆነች ዶሮ ሰርቄያለሁ፡፡ቄስ፡— ይሄ ትልቅ ስሀተት ነው፡፡ተናዛዥ፡— እርሶ ዶሮዋን ይቀበሉኛል?ቄስ፡— በምንም አይነት አልቀበልህም፡፡ ይልቅ ለሰረቅኸው ሰው መልስለት፡፡ተናዛዥ፡— ግን ለእሱ ዶሮህን ውሰድ ብለው አልቀበልም አለኝ፡፡ቄስ፡— እንግዲያው ለራስህ አድርገው፡፡ተናዛዥ፡— አመሰግናለሁ…
Read 2847 times
Published in
ባህል
(ሦስት ጎረቤታሞች ቡና ላይ ተገናኝተዋል፡፡) እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ… አገሩ ሁሉ ጀበና ቡና ሆነና በየመንደራችን ቡና መጠራራት ቀረ እንዴ! ለነገሩ የበፊት አይነት የቡና ስርአት እየቀረ ነው፡፡ በር እየተንኳኳ “እትዬ እከሊት፣ እማዬ ኑ ቡና ጠጡ ብላለች፣” ማለት እየቀረ ነው፡፡ ካለም ያው አቦል ይጠጣና…
Read 9362 times
Published in
ባህል
Tuesday, 13 March 2018 13:23
ግልጽ ደብዳቤ ለሐይማኖት አባቶች
Written by አያሌው አስረስ (መምህርና ጋዜጠኛ፤ የቅንጅት የቀድሞ የአዲስ አበባ ተመራጭ)
በአለፉት 45 ቀናት ውስጥ ሁለት ጊዜ ያህል በቴሌቭዥን መስኮት ቀርባችሁ ስለ ሰላም አስፈላጊነትና ጠቃሚነት ምክር ሰጥታችኋል፡፡ ያንን ምክር ከተከታተሉት ሰዎች አንዱ እኔ ብሆንም ድፍረት ባይሆንብኝ፣ ነገሩ ቆቅ ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ ሆኖ ታይቶኛል፡፡ ስለ ሰላም እያስተማራችሁ ያላችሁት፣ የሰላምን ዋጋን የሚያውቀውን፣ የሚፈልገውን፣…
Read 6402 times
Published in
ባህል